HOPE_MINISTRY Telegram 981
Forwarded from Hope Ministry ️🌼 (Abeni Paul)
“ #ስሜታዊነት_ይውደም !”
¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤
በዚህ ዘመን ብዙ ሰው #አዕምሮው ላይ #invest ለማድረግና #ባህሪውን ለማሻሻል #ጊዜ የለውም፤ በጉዳዩም እኛ ኢትዮጵያዊያን #ለbasic #needs ለመሯሯጥ #ሙሉ ጊዜአችንን #የሰጠን ስለሆንን #ለcritical #thinking ጊዜ እንደሌለን የሚያወሩ ሰዎች #ትክክል ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡

#አንዳንዱ ሰው ስታወሩት ያወራችኋል፤ በተለይ #ምክንያታዊ ከሆናችሁ #ደስ አይለውም፡፡ ባነሳችሁት ጉዳይ ያለውን #አመለካከት(እሱንም ካለው ነው!🙄) አውርቶ ይጨርስና በቃሉ ላይ #ተመስርታቹ #ምክንያታዊ ሆናችሁ “ይህ ትንታኔህ ሚዛን አይደፋም ሌላ የሙግት ሃሳብ(ማሳመኛ ነጥብ) ካለህ አቅርብ” ስትሉት ከአዕምሮው የሚያወራውን #ጨርሷልና ለእርዳታ #ኃይል ለማሰባሰብ #ልቡን ወደ #ጎሮቤት አገር ይልካል፤ በጎሮቤቱ ያሉት #አጋዥ_ኃይላት ደግሞ #የስሜት_ህዋሳት ናቸው፡፡

🙄 #ያያል ፡-በሙግት #ልትቃኙት ነው(እንደ እርሱ አመለካከት ከሆነ ደግሞ #ልታሸንፉት ነው)፤

👂#ይሰማል ፡-ስህተቱን #የሚያጸድቅለትን አትናገሩም፤

😏 #ያሸታል ፡-ድል #ድል አይሸተውም፤

🙋 #ይዳስሳል፡-ሃሳባችሁን ከእናንተ ለይቶ አያይምና የሆነ ሰውዬ ሊቃወመው ፊት ለፊቱ #ድቅን! እንዳለ ያስባል፤

በመጨረሻም #ምላሱን😜 እናንተን ለማብጠልጠል ይጠቀመዋል...

#ልቡ ይወጠራል፣ በቤቱ 20 አመት የቆየው ሰው እኮ ነኝ ይልሀል ( 20 አመት #በቤቱ ነበርክ ወይስ #በፊቱ?? 😊 ስትለው) #ፊቱን ያስረዝምባችኋል፣ እጁን #ሲያወራጭ #ኦርኬስትራ_ለምኔ ?" ያሰኛችኋል፤ #ጆሮው ይቆማል፣ እርሱ መፅሀፍ ቅዱሳዊ በሆነ አካሄድ #ማሳመን ሲያቅተው #በስሜት ህዋሳቱ በመታገዝ #እሳት_ጎርሶና #ልዩ_ኃይል ለብሶ ሊያሳምናችሁ ይሞክራል፡፡ በዚህም አላምን ካላችሁት ይዝትባችኋል ካመረረ ደግሞ የቤተ ክርስትያን ሰዎችን #ያሳድምብሀል ፣ እንዲያም አድርጎህ #ካቃትከው በቃ የስህተት አስተማሪ ብሎ #ቸርች እንዳገባ በር ላይ ስምህን ፅፎ/አስፅፎ ያሳግድሀል ፤ አንተን ሲያግድህ የእ/ር ቤት እንዳትገባ ያደረገህ ይመስለዋል። ለሱ የእ/ር ቤት #ህንፃው ነውና #አዲስ_ኪዳንን መች አንብቦ። ነገር ግን #አንተ የእ/ር ቤት ነህ ፣ ማንም #የማይዘጋው ወይም #የማይቆልፈው የሰማይ_ደጅ እንደሆንክ አያውቅምና። ወይም “ድሮስ አንተ መቼ የሰው ሃሳብ ትቀበልና ነው?” ብሎ የማይሆን ስም ይሰጣችኋል(ሃሳብና ሰው የማይለይ፡ ነገር ድብልቅልቁ የወጣበት ጭፍን #አመራር !)

#መፅሀፍ_ቅዱሳዊ ቅኝተ ሀሳብ ስትይዙባቸው ፥ #ስሜት የወለደውን #የጦር እቃቸውን ( #ንዴት ፣ #ቁጣ፣ #ብስጭት፣ #ደም_ፍላት…) ሳያስከትሉ ሃሳባቸውን የሚገልጹ፤ ሃሳብን ከባለ ሃሳቡ ለይተው የሚያዩ ሰዎች አሏችሁ? ታድላችሁ! የት አገር ነው የሚኖሩት? ለእነዚህ ሰዎች ሰማይ ብቻ ሳይሆን መንግሥትም ጥበቃ ማድረግ ያለበት አይመስላችሁም?😊። በተቃራኒው ደግሞ ሰው ምክንያታዊ ሲሆንባችሁ “ሰይጣኔ ይነሳል!” የምትሉ፣ ደግሞም #ስሜታችሁ ገንፍሎ የልባችሁን ካደረሳችሁ በኋላ "sorry! #ባሕርዬ ነው" የምትሉ ፥ ልክ ያልሆነ #ባህሪህን #ተቀብለክ #ኑር የሚል #የመፅሀፍ_ቅዱስ ክፍል ብታሳዩኝ ደስ ይለኛል😊። #የቃሉን እውቀት በማግኘት ታደስ! ነው የሚልህ።
👉 ለማንኛውም ስታወራኝ #እጠይቅሃለሁ ትመልስልኛለህ፤ #ትጠይቀኛለህ በአግባቡ #እመልስልሃለሁ፡፡ “እኛ #እንጠይቃለን እንጂ #አንጠየቅም!” የሚለውን የህይወት ፍልስፍና የምታራምዱ ፥ በቃሉ ብርሀን ተራመዱ 🚶‍♀🚶‍♂!!!

#ስሜታዊነት_ይውደም!

Join Now👇
👉 @Hope_ministry
♻️ #Revealing_the_truth 🔱



tgoop.com/Hope_ministry/981
Create:
Last Update:

“ #ስሜታዊነት_ይውደም !”
¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤¤
በዚህ ዘመን ብዙ ሰው #አዕምሮው ላይ #invest ለማድረግና #ባህሪውን ለማሻሻል #ጊዜ የለውም፤ በጉዳዩም እኛ ኢትዮጵያዊያን #ለbasic #needs ለመሯሯጥ #ሙሉ ጊዜአችንን #የሰጠን ስለሆንን #ለcritical #thinking ጊዜ እንደሌለን የሚያወሩ ሰዎች #ትክክል ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡

#አንዳንዱ ሰው ስታወሩት ያወራችኋል፤ በተለይ #ምክንያታዊ ከሆናችሁ #ደስ አይለውም፡፡ ባነሳችሁት ጉዳይ ያለውን #አመለካከት(እሱንም ካለው ነው!🙄) አውርቶ ይጨርስና በቃሉ ላይ #ተመስርታቹ #ምክንያታዊ ሆናችሁ “ይህ ትንታኔህ ሚዛን አይደፋም ሌላ የሙግት ሃሳብ(ማሳመኛ ነጥብ) ካለህ አቅርብ” ስትሉት ከአዕምሮው የሚያወራውን #ጨርሷልና ለእርዳታ #ኃይል ለማሰባሰብ #ልቡን ወደ #ጎሮቤት አገር ይልካል፤ በጎሮቤቱ ያሉት #አጋዥ_ኃይላት ደግሞ #የስሜት_ህዋሳት ናቸው፡፡

🙄 #ያያል ፡-በሙግት #ልትቃኙት ነው(እንደ እርሱ አመለካከት ከሆነ ደግሞ #ልታሸንፉት ነው)፤

👂#ይሰማል ፡-ስህተቱን #የሚያጸድቅለትን አትናገሩም፤

😏 #ያሸታል ፡-ድል #ድል አይሸተውም፤

🙋 #ይዳስሳል፡-ሃሳባችሁን ከእናንተ ለይቶ አያይምና የሆነ ሰውዬ ሊቃወመው ፊት ለፊቱ #ድቅን! እንዳለ ያስባል፤

በመጨረሻም #ምላሱን😜 እናንተን ለማብጠልጠል ይጠቀመዋል...

#ልቡ ይወጠራል፣ በቤቱ 20 አመት የቆየው ሰው እኮ ነኝ ይልሀል ( 20 አመት #በቤቱ ነበርክ ወይስ #በፊቱ?? 😊 ስትለው) #ፊቱን ያስረዝምባችኋል፣ እጁን #ሲያወራጭ #ኦርኬስትራ_ለምኔ ?" ያሰኛችኋል፤ #ጆሮው ይቆማል፣ እርሱ መፅሀፍ ቅዱሳዊ በሆነ አካሄድ #ማሳመን ሲያቅተው #በስሜት ህዋሳቱ በመታገዝ #እሳት_ጎርሶና #ልዩ_ኃይል ለብሶ ሊያሳምናችሁ ይሞክራል፡፡ በዚህም አላምን ካላችሁት ይዝትባችኋል ካመረረ ደግሞ የቤተ ክርስትያን ሰዎችን #ያሳድምብሀል ፣ እንዲያም አድርጎህ #ካቃትከው በቃ የስህተት አስተማሪ ብሎ #ቸርች እንዳገባ በር ላይ ስምህን ፅፎ/አስፅፎ ያሳግድሀል ፤ አንተን ሲያግድህ የእ/ር ቤት እንዳትገባ ያደረገህ ይመስለዋል። ለሱ የእ/ር ቤት #ህንፃው ነውና #አዲስ_ኪዳንን መች አንብቦ። ነገር ግን #አንተ የእ/ር ቤት ነህ ፣ ማንም #የማይዘጋው ወይም #የማይቆልፈው የሰማይ_ደጅ እንደሆንክ አያውቅምና። ወይም “ድሮስ አንተ መቼ የሰው ሃሳብ ትቀበልና ነው?” ብሎ የማይሆን ስም ይሰጣችኋል(ሃሳብና ሰው የማይለይ፡ ነገር ድብልቅልቁ የወጣበት ጭፍን #አመራር !)

#መፅሀፍ_ቅዱሳዊ ቅኝተ ሀሳብ ስትይዙባቸው ፥ #ስሜት የወለደውን #የጦር እቃቸውን ( #ንዴት ፣ #ቁጣ፣ #ብስጭት፣ #ደም_ፍላት…) ሳያስከትሉ ሃሳባቸውን የሚገልጹ፤ ሃሳብን ከባለ ሃሳቡ ለይተው የሚያዩ ሰዎች አሏችሁ? ታድላችሁ! የት አገር ነው የሚኖሩት? ለእነዚህ ሰዎች ሰማይ ብቻ ሳይሆን መንግሥትም ጥበቃ ማድረግ ያለበት አይመስላችሁም?😊። በተቃራኒው ደግሞ ሰው ምክንያታዊ ሲሆንባችሁ “ሰይጣኔ ይነሳል!” የምትሉ፣ ደግሞም #ስሜታችሁ ገንፍሎ የልባችሁን ካደረሳችሁ በኋላ "sorry! #ባሕርዬ ነው" የምትሉ ፥ ልክ ያልሆነ #ባህሪህን #ተቀብለክ #ኑር የሚል #የመፅሀፍ_ቅዱስ ክፍል ብታሳዩኝ ደስ ይለኛል😊። #የቃሉን እውቀት በማግኘት ታደስ! ነው የሚልህ።
👉 ለማንኛውም ስታወራኝ #እጠይቅሃለሁ ትመልስልኛለህ፤ #ትጠይቀኛለህ በአግባቡ #እመልስልሃለሁ፡፡ “እኛ #እንጠይቃለን እንጂ #አንጠየቅም!” የሚለውን የህይወት ፍልስፍና የምታራምዱ ፥ በቃሉ ብርሀን ተራመዱ 🚶‍♀🚶‍♂!!!

#ስሜታዊነት_ይውደም!

Join Now👇
👉 @Hope_ministry
♻️ #Revealing_the_truth 🔱

BY Hope Ministry ️🌼


Share with your friend now:
tgoop.com/Hope_ministry/981

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings.
from us


Telegram Hope Ministry ️🌼
FROM American