HUMANITY02H Telegram 11
1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሄዳለህ
.
.
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
===========

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤

አንደኛ፦ ስለ ሕይወት ያለን የተዛነፈ አረዳድ፣
ሁለተኛ፦ ጥርት ያለ የሕይወት ግብ አለመኖር
ሶስተኛ፦ በነገሮች ላይ መወሰን አለመቻል፣
አራተኛ፦ የስሜት መዘበራረቅ መፈጠር፣ አምስተኛ፦ ስንፍና፣
ስድስተኛ፦ ትኩረት ማጣት፣
ሰባተኛ፦ የሚመች ጊዜ መጠበቅ፣
ስምንተኛ፦ ሱስኝነት፣
ዘጠነኛ፦ እንቅልፍ ማብዛት፣
አስረኛ፦ የዝቅተኝነት ስሜት፣
አስራ አንደኛ፦ ብዙ በማይጠቅሙ ነገራቶች ላይ ማተኮር፣
አስራ ሁለተኛ፦ የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም፣
አስራ ሶስተኛ፦ ትኩረት ፈላጊ ባሕልና ቤተሰብ ውስጥ መሆን፣
አስራ አራተኛ፦ ፍጹማዊነትን መጠበቅ፣
አስራ አምስተኛ፦ የመዝናናት ትርጉም መሆናቸውን ገልጸዋል። እዚህ ያልተጠቀሱ ነገር ግን እንደግል የሚመለከቱንን ነገሮች ደግሞ ነቅሶ የማስወገድ ጉዳይ የሚመለከተው እኛኑ መሆኑ መረሳት የለበትም።

ምሁራኑ ጊዜን በአግባቡ ለመጠቀም የሚከተሉትን አሥር ነገሮች ማድረግ ወሳኝ መሆኑንም አስፍረዋል፤
አንደኛ፦ ሕይወትን ከዓላማ ጋር ማሰር።
ሁለተኛ፦ ጊዜ ገዳይ ነገሮችን የተቻለውን ያህል ማስወድ።
ሦስተኛ፦ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለይቶ ቅድሚያ መስጠት።
አራተኛ፦ አሉታዊ ልማዶችን መንቀልና አዎንታዊ ልማዶችን መከተል።
አምስተኛ፦ ተግባርን በትናንሹ መከፋፈል።
ስድስተኛ፦በአስፈላጊው ቦታ እምቢ ማለትን መልመድ።
ሰባተኛ፦ ጥርት ያለ ግልፅ የህይወት ግብ መከተል።
ስምንተኛ፦ አእምሮን የሚያነቃቁና የሚያድሱ ነገሮችን ማድረግ።
ዘጠነኛ፦ በተመረጠ ሰአት የተመረጠ ነገር ማድረግ።
አስረኛ፦ ስሜትን ማደስ ናቸው። (በዋናነት ከዶ/ር ኢሃብ ፊክር እና ከዶ/ር ዐሊይ ዐባስ የድምፅ ትምህርቶች ላይ የተቀነጨቡ ናቸው)

ታላቁ ቁርአንም ስለ ጊዜ በተለያዩ አንቀጾቹ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። ለምሥሌ የሚከተሉትን አንቀጾች እንመልከት፤
.
.
.
.
.
ይቀጥላል.....
============
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጽሓፍ
============

Join our telegram channel for,more topic፦

https://www.tgoop.com/Humanity02H



tgoop.com/Humanity02H/11
Create:
Last Update:

1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሄዳለህ
.
.
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
===========

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤

አንደኛ፦ ስለ ሕይወት ያለን የተዛነፈ አረዳድ፣
ሁለተኛ፦ ጥርት ያለ የሕይወት ግብ አለመኖር
ሶስተኛ፦ በነገሮች ላይ መወሰን አለመቻል፣
አራተኛ፦ የስሜት መዘበራረቅ መፈጠር፣ አምስተኛ፦ ስንፍና፣
ስድስተኛ፦ ትኩረት ማጣት፣
ሰባተኛ፦ የሚመች ጊዜ መጠበቅ፣
ስምንተኛ፦ ሱስኝነት፣
ዘጠነኛ፦ እንቅልፍ ማብዛት፣
አስረኛ፦ የዝቅተኝነት ስሜት፣
አስራ አንደኛ፦ ብዙ በማይጠቅሙ ነገራቶች ላይ ማተኮር፣
አስራ ሁለተኛ፦ የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም፣
አስራ ሶስተኛ፦ ትኩረት ፈላጊ ባሕልና ቤተሰብ ውስጥ መሆን፣
አስራ አራተኛ፦ ፍጹማዊነትን መጠበቅ፣
አስራ አምስተኛ፦ የመዝናናት ትርጉም መሆናቸውን ገልጸዋል። እዚህ ያልተጠቀሱ ነገር ግን እንደግል የሚመለከቱንን ነገሮች ደግሞ ነቅሶ የማስወገድ ጉዳይ የሚመለከተው እኛኑ መሆኑ መረሳት የለበትም።

ምሁራኑ ጊዜን በአግባቡ ለመጠቀም የሚከተሉትን አሥር ነገሮች ማድረግ ወሳኝ መሆኑንም አስፍረዋል፤
አንደኛ፦ ሕይወትን ከዓላማ ጋር ማሰር።
ሁለተኛ፦ ጊዜ ገዳይ ነገሮችን የተቻለውን ያህል ማስወድ።
ሦስተኛ፦ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለይቶ ቅድሚያ መስጠት።
አራተኛ፦ አሉታዊ ልማዶችን መንቀልና አዎንታዊ ልማዶችን መከተል።
አምስተኛ፦ ተግባርን በትናንሹ መከፋፈል።
ስድስተኛ፦በአስፈላጊው ቦታ እምቢ ማለትን መልመድ።
ሰባተኛ፦ ጥርት ያለ ግልፅ የህይወት ግብ መከተል።
ስምንተኛ፦ አእምሮን የሚያነቃቁና የሚያድሱ ነገሮችን ማድረግ።
ዘጠነኛ፦ በተመረጠ ሰአት የተመረጠ ነገር ማድረግ።
አስረኛ፦ ስሜትን ማደስ ናቸው። (በዋናነት ከዶ/ር ኢሃብ ፊክር እና ከዶ/ር ዐሊይ ዐባስ የድምፅ ትምህርቶች ላይ የተቀነጨቡ ናቸው)

ታላቁ ቁርአንም ስለ ጊዜ በተለያዩ አንቀጾቹ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። ለምሥሌ የሚከተሉትን አንቀጾች እንመልከት፤
.
.
.
.
.
ይቀጥላል.....
============
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጽሓፍ
============

Join our telegram channel for,more topic፦

https://www.tgoop.com/Humanity02H

BY Human and Humanity




Share with your friend now:
tgoop.com/Humanity02H/11

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Informative
from us


Telegram Human and Humanity
FROM American