Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Humanity02H/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Human and Humanity@Humanity02H P.4
HUMANITY02H Telegram 4
Human and Humanity
ክፍል 01 https://www.tgoop.com/Humanity02H
1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሔዳለህ

«أَلَيْسَ الصُّبْحُ بِقَرِيبٍ»
«ንጋቱ ቅርብ አይደለምን?» [ሁድ:81]

አንዲት በዕድሜዋ ጫፍ የደረሰች እንስት በሕይወቷ ያለፈችበትን በጸጸት ስሜት  በማስተወሻ ደብተሯ ላይ እንዲህ ስልት አስፍራለች፦
     «ልጅ እያለሁ 'እንደ ጓደኞቼ ትልቅ ሆኜ መች ይሆን የምገባው!' እያልኩ እጓጓ ነበር።  እንደተመኘሁትም ጊዜው ደርሶ ትምህርት ቤት ገብቼ የልጅነት ጊዜዬን አሳለፍኩ። ከዚያ ብዙ መቆየቴ ስላሰለቸኝ፣ 'መቼ ይሆን ዩኒቨርስቲ መግባት የምችለው!' ብዬ አስብ ነበር። እንደተመኘሁትም በተግባር ገባሁ።  ነገር ግን ከሱም ቢሆን በመሰላቸቴ ተመርቄ የምወጣበትን ዕለት በናፍቆት እጠብቅ ጀመርኩ።  ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ተመርቄ ወጣሁ። ወደ ቤት ስገባ ነጠላነቴ ተሰማኝ።  ስለዚህም ማግባት እንዳለብኝ ወሰንኩ። ብዙም ሳልቆይ አገባሁ። ነገር ግን ቤቱ በጭርታ የተሞላ ሆነብኝ። አላህ ልጆች በሰጠኝ ብዬ ተመኘሁ። ብዙም ሳልቆይ የልጆች እናት ለመሆን በቃሁ። ነገር ግን በቤት ውስጥ መዋል በጣም አስጠላኝ። እናም በተማርኩት ዘርፍ ተቀጥሬ መስራት ጀመርኩ። ከዚያም የራሴ ቤት እንዲኖረኝ ተመኘሁ። ምኞቴም ተሳካ። ነገር ግን ልጆቼ ያደጉ በመሆኑ ሁሉም እያገቡ አንድ ባንድ እያገቡ ወጡ። ከጊዜ ቡሀላ በተቀጠርኩበት ስራ ተሰላቸሁና ጡረታ ወጣሁ። ከዚያም በቤት ውስጥ መዋል ስጀምር ከተመረኩ በኋላ እንደነበረው ህይወቴ ብቸኝነት ዳግም ያሳድደኝ ጀመር። ነገር ግን ያን ጊዜ ፊቴን ለሕይወት ያዞርኩ ወጣት ነበርኩ። አሁን ግን ዕድሜዬ ወደ አመሻሹ ላይ በመሆኑ ለሕይወት ጀርባ ሰጥቻለሁ። ያለፈው ሕይወቴን እንዴት በፍጥነት እንዳለፈ ከአንዱ የሕይወት እርከን ወደ ሌላው እየተሸጋገርኩበት ከመሆኑ በስተቀር ትርጉም ያለው ነገር አይሰማኝም። ይሁንና አሁንም ቢሆን ሙጣጭ ጊዜና ተስፋ አለኝ። እናም ቁርአንን በቃል ለማጥናት ተመኘሁ፤ ነገር ግን በዕድሜዬ ሳቢያ የማስታወስ ችሎታዬ ከድቶኝ አገኘሁት። ለአላህ መጾም ፈለግኩኝ፤ ሆኖም ግን ጤንነቴ እንደማይፈቅድልኝ ተረዳሁ። የሌሊት ሰላት መስገድ ፈለግኩ፤ ይሁንና እግሮቼ ሊሸከሙኝ አልቻሉም። ጊዜ ማለት ምን ማለት እንደሆነ የገባኝ በጣም ዘግይቴ ነበር!....» (ቂሰቱን ወሒካያ/141/)

ታሪኩ የሚነግረን በጊዜ ውስጥ የምናልፈው አንድ ጊዜ ብቻ መሆኑንና ዳግም እድል የማይሰጠን መሆኑን ነው።
.
.
.
ይቀጥላል
=======
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መፅሀፍ
========

join our telegram channel for more topic

https://www.tgoop.com/Humanity02H



tgoop.com/Humanity02H/4
Create:
Last Update:

1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሔዳለህ

«أَلَيْسَ الصُّبْحُ بِقَرِيبٍ»
«ንጋቱ ቅርብ አይደለምን?» [ሁድ:81]

አንዲት በዕድሜዋ ጫፍ የደረሰች እንስት በሕይወቷ ያለፈችበትን በጸጸት ስሜት  በማስተወሻ ደብተሯ ላይ እንዲህ ስልት አስፍራለች፦
     «ልጅ እያለሁ 'እንደ ጓደኞቼ ትልቅ ሆኜ መች ይሆን የምገባው!' እያልኩ እጓጓ ነበር።  እንደተመኘሁትም ጊዜው ደርሶ ትምህርት ቤት ገብቼ የልጅነት ጊዜዬን አሳለፍኩ። ከዚያ ብዙ መቆየቴ ስላሰለቸኝ፣ 'መቼ ይሆን ዩኒቨርስቲ መግባት የምችለው!' ብዬ አስብ ነበር። እንደተመኘሁትም በተግባር ገባሁ።  ነገር ግን ከሱም ቢሆን በመሰላቸቴ ተመርቄ የምወጣበትን ዕለት በናፍቆት እጠብቅ ጀመርኩ።  ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ተመርቄ ወጣሁ። ወደ ቤት ስገባ ነጠላነቴ ተሰማኝ።  ስለዚህም ማግባት እንዳለብኝ ወሰንኩ። ብዙም ሳልቆይ አገባሁ። ነገር ግን ቤቱ በጭርታ የተሞላ ሆነብኝ። አላህ ልጆች በሰጠኝ ብዬ ተመኘሁ። ብዙም ሳልቆይ የልጆች እናት ለመሆን በቃሁ። ነገር ግን በቤት ውስጥ መዋል በጣም አስጠላኝ። እናም በተማርኩት ዘርፍ ተቀጥሬ መስራት ጀመርኩ። ከዚያም የራሴ ቤት እንዲኖረኝ ተመኘሁ። ምኞቴም ተሳካ። ነገር ግን ልጆቼ ያደጉ በመሆኑ ሁሉም እያገቡ አንድ ባንድ እያገቡ ወጡ። ከጊዜ ቡሀላ በተቀጠርኩበት ስራ ተሰላቸሁና ጡረታ ወጣሁ። ከዚያም በቤት ውስጥ መዋል ስጀምር ከተመረኩ በኋላ እንደነበረው ህይወቴ ብቸኝነት ዳግም ያሳድደኝ ጀመር። ነገር ግን ያን ጊዜ ፊቴን ለሕይወት ያዞርኩ ወጣት ነበርኩ። አሁን ግን ዕድሜዬ ወደ አመሻሹ ላይ በመሆኑ ለሕይወት ጀርባ ሰጥቻለሁ። ያለፈው ሕይወቴን እንዴት በፍጥነት እንዳለፈ ከአንዱ የሕይወት እርከን ወደ ሌላው እየተሸጋገርኩበት ከመሆኑ በስተቀር ትርጉም ያለው ነገር አይሰማኝም። ይሁንና አሁንም ቢሆን ሙጣጭ ጊዜና ተስፋ አለኝ። እናም ቁርአንን በቃል ለማጥናት ተመኘሁ፤ ነገር ግን በዕድሜዬ ሳቢያ የማስታወስ ችሎታዬ ከድቶኝ አገኘሁት። ለአላህ መጾም ፈለግኩኝ፤ ሆኖም ግን ጤንነቴ እንደማይፈቅድልኝ ተረዳሁ። የሌሊት ሰላት መስገድ ፈለግኩ፤ ይሁንና እግሮቼ ሊሸከሙኝ አልቻሉም። ጊዜ ማለት ምን ማለት እንደሆነ የገባኝ በጣም ዘግይቴ ነበር!....» (ቂሰቱን ወሒካያ/141/)

ታሪኩ የሚነግረን በጊዜ ውስጥ የምናልፈው አንድ ጊዜ ብቻ መሆኑንና ዳግም እድል የማይሰጠን መሆኑን ነው።
.
.
.
ይቀጥላል
=======
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መፅሀፍ
========

join our telegram channel for more topic

https://www.tgoop.com/Humanity02H

BY Human and Humanity




Share with your friend now:
tgoop.com/Humanity02H/4

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

6How to manage your Telegram channel? How to build a private or public channel on Telegram? The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.”
from us


Telegram Human and Humanity
FROM American