HUMANITY02H Telegram 8
1,እንኳን ተኝተህ ነቅተሕም ትሄዳለህ
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
=======

«ዛሬ ብቅ ብላ የሄደችው ፀሀይ ነገ ብቅ ማለቷ ተመሳሳይ የሰዓት አቆጣጠር እንድንቆጥር ትፈቅድልናለች እንጂ ያንኑ ጊዜና እድል ይዛልን አትመጣም።»

ጊዜ ሁሉም ነገር የሕልውና እስትንፋሱን  የሚያኝበት ነው። ያለ ጊዜ ምንም ነገር ምንም ነው። ይሁንና ሳውቀው የምናብክነው ቁጥር አንድ ነገር ደሞ ጊዜ ነው። ከላይ የተመለከትናት ባለ ታሪካችን ስትኳትን ኖራ ነበር። ነገር ግን የሕይወቷ ድምር ውጤት ከመጸጸት አላዳናትም። ምክንያቱም ልፋቷ በሙሉ ያውጠነጥን የነበረው ተለምዷዊና ለኑሮ በሚሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ ነበር። ሌሎቹን የህይወቷን ጉዳዮች ሳታስገባቸው ጀርባ ሰጥታቸው ኖራለች። ከረፈደ በኋላ ብትባንንም አቀበት ሆነው አገኘቻቸው። ከዚህ የበለጠ የሚያስገርመው ደግሞ እኛም የእርሷኑ ዓይነት  ታሪክ መድገማችን ነው።
ምክንያቱም ቤተሰቦቻችን፤ ትምህርቶቻችን፤ ባሕሎቻችን ስለ ጊዜ ዋጋ የሚገባውን ያህል አላሰረጹብንም።

በርካታ ምሁራን ከሁሉም በፊት ስለ ጊዜ እውነታዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን ያሳስባሉ።

አንደኛ፦ ጊዜ እንደ ወንዝ ውሃ አንድ ጊዜ ብቻ የሚረገጥ ነው።  አላህን የሰጠንን የመጀመሪያዋን ደቂቃ ሳይወስድብን በፊት ሌላ ተጨማሪ ደቂቃ አይሰጠንም፤
ሁለተኛ፦ በጊዜ ላይ ስልጣን ያለው አንድም ሰው የለም፤
ሦስተኛ፦ ሁሉም ነገር የኛ የሚሆነውና ወደ መሆን የሚመጣው በጊዜ ውስጥ አልፎ ነው፤
አራተኛ፦ ጊዜ ለሁሉም በእኩል ተሰፍሮ የተሰጠ የሃያ አራት(24) ሰአት እርዝማኔ ያለው ነው፤
አምስተኛ፦ በሕይወታችን ላይ ለውጥ የሚያመጣው እንደ አጠቃቀማችን እንጂ እጃችን በመግባቱ አይደለም፤
ስድስተኛ፦ ሁሉም ሰው በመጭው ዓለም የተሰጠውን ዕድሜ ዘመን እንዴት እንዳሳለፈው አላህ ዘንድ ተጠያቂ ነው፤
ሰባተኛ፦ ጊዜ ከምንገምተው በላይ በጣም ፈጥኖ የሚያልፍ ነው፤
ስምንተኛ፦ ሁሉንም ነገር ማሳካት አንችልም፤
ዘጠነኛ፦ በወቅቱ እንደምናልፍበት የስሜት ጠለል የማጠርና የመርዘም ስሜቱ የሚለያይ ነው፤
አሥረኛ፦ በጥንቃቄ የሚጠቀምበትን ሰው ብቻ ነው ትርፋማ ሊያደርግ የሚችለው በማለት የጊዜ እውነታዎችን ሙሁራኖች አድረድተዋል።

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤
.
.
.
.
ይቀጥላል
=======
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጸሀፍ
=======

Join our telegram channel for more topic፦
https://www.tgoop.com/Humanity02H



tgoop.com/Humanity02H/8
Create:
Last Update:

1,እንኳን ተኝተህ ነቅተሕም ትሄዳለህ
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
=======

«ዛሬ ብቅ ብላ የሄደችው ፀሀይ ነገ ብቅ ማለቷ ተመሳሳይ የሰዓት አቆጣጠር እንድንቆጥር ትፈቅድልናለች እንጂ ያንኑ ጊዜና እድል ይዛልን አትመጣም።»

ጊዜ ሁሉም ነገር የሕልውና እስትንፋሱን  የሚያኝበት ነው። ያለ ጊዜ ምንም ነገር ምንም ነው። ይሁንና ሳውቀው የምናብክነው ቁጥር አንድ ነገር ደሞ ጊዜ ነው። ከላይ የተመለከትናት ባለ ታሪካችን ስትኳትን ኖራ ነበር። ነገር ግን የሕይወቷ ድምር ውጤት ከመጸጸት አላዳናትም። ምክንያቱም ልፋቷ በሙሉ ያውጠነጥን የነበረው ተለምዷዊና ለኑሮ በሚሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ ነበር። ሌሎቹን የህይወቷን ጉዳዮች ሳታስገባቸው ጀርባ ሰጥታቸው ኖራለች። ከረፈደ በኋላ ብትባንንም አቀበት ሆነው አገኘቻቸው። ከዚህ የበለጠ የሚያስገርመው ደግሞ እኛም የእርሷኑ ዓይነት  ታሪክ መድገማችን ነው።
ምክንያቱም ቤተሰቦቻችን፤ ትምህርቶቻችን፤ ባሕሎቻችን ስለ ጊዜ ዋጋ የሚገባውን ያህል አላሰረጹብንም።

በርካታ ምሁራን ከሁሉም በፊት ስለ ጊዜ እውነታዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን ያሳስባሉ።

አንደኛ፦ ጊዜ እንደ ወንዝ ውሃ አንድ ጊዜ ብቻ የሚረገጥ ነው።  አላህን የሰጠንን የመጀመሪያዋን ደቂቃ ሳይወስድብን በፊት ሌላ ተጨማሪ ደቂቃ አይሰጠንም፤
ሁለተኛ፦ በጊዜ ላይ ስልጣን ያለው አንድም ሰው የለም፤
ሦስተኛ፦ ሁሉም ነገር የኛ የሚሆነውና ወደ መሆን የሚመጣው በጊዜ ውስጥ አልፎ ነው፤
አራተኛ፦ ጊዜ ለሁሉም በእኩል ተሰፍሮ የተሰጠ የሃያ አራት(24) ሰአት እርዝማኔ ያለው ነው፤
አምስተኛ፦ በሕይወታችን ላይ ለውጥ የሚያመጣው እንደ አጠቃቀማችን እንጂ እጃችን በመግባቱ አይደለም፤
ስድስተኛ፦ ሁሉም ሰው በመጭው ዓለም የተሰጠውን ዕድሜ ዘመን እንዴት እንዳሳለፈው አላህ ዘንድ ተጠያቂ ነው፤
ሰባተኛ፦ ጊዜ ከምንገምተው በላይ በጣም ፈጥኖ የሚያልፍ ነው፤
ስምንተኛ፦ ሁሉንም ነገር ማሳካት አንችልም፤
ዘጠነኛ፦ በወቅቱ እንደምናልፍበት የስሜት ጠለል የማጠርና የመርዘም ስሜቱ የሚለያይ ነው፤
አሥረኛ፦ በጥንቃቄ የሚጠቀምበትን ሰው ብቻ ነው ትርፋማ ሊያደርግ የሚችለው በማለት የጊዜ እውነታዎችን ሙሁራኖች አድረድተዋል።

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤
.
.
.
.
ይቀጥላል
=======
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጸሀፍ
=======

Join our telegram channel for more topic፦
https://www.tgoop.com/Humanity02H

BY Human and Humanity




Share with your friend now:
tgoop.com/Humanity02H/8

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Activate up to 20 bots How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram Human and Humanity
FROM American