HUSSINASSILTY Telegram 1471
👉 ከላይ ሆኖ መጮህ

" ሐቅና ባጢል ተጣልተው ባጢል ሐቅን ጥሎት ከላይ ሆኖ ኡኡ ኡኡ እያለ ይጮሃል ። የአካባቢው ማህበረሰብ ምን ተፈጠረ ብሎ እየተጣደፈ ሲመጣ ባጢል ከላይ ሆኖ እየጨኸ ነው ። በጣም በመገረም ምን ሆነህ ነው ከላይ ሆነህ የምትጮኸው ይሉታል ። ባጢልም አዪዪ የምጮኸውማ እንደ ሚገለብጠኝ ስለማውቅ ቀድማችሁ እንድትደርሱልኝ ብዬ ነው ። !!!!! አለ ይባላል ።
የኢኽዋንና የሙመዪዓ ጥምሮችና ቲፎዞዎቻቸው ሰለፍዮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚያደርጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ላይ ከላይ ሆነው እየጮኹ ነው ።
ሶሞኑን ከሓራና ሀሮ ፕሮግራም በኋላ በስልጤ ዞን አሊቾ ወረዳ ጮል ቀበሌ ሰለፍዮች በጣም አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ባደረጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዚሁ አካላት ድንብርብራቸው ወጥቷል ። ከላይ ሆነው ለተለያዩ ከበታቾቻቸው ላሉ አካላት አስቁሙ የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው የነበረ ቢሆንም ምኞታቸው ሳይሳካ መና ሆኖ ቀርቷል ። የወረዳው አስተዳዳሪ ሴት ከበላይ የመጣውን ትእዛዝ ለማስፈፀም በፀጥታ ሀይል ታጅበው ቦታው ሲደርሱ ከየአካባቢው የመጣው ማህበረሰብ መስጂዱ አልበቃው ብሎ ዳስ ውስጥ ሞልቶ ቁርኣንና ሐዲስ በሰለፍይ መሻኢኾች ሲማር በማየታቸው ሀሳባቸውን ቀይረው ተመልሰዋል ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የህገመንግስቱን መርህ ጥሶ ስልጣንን ለግል አመለካከት ለመጠቀም ትእዛዝ ያስተላለፈውን የበላይ አካል ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የተጣለባቸውን የህዝብ አደራና የህገመንግስቱን መርህ መሰረት በማድረግ ፕሮግራሙ እንዲቀጥል የፀጥታ ሀይል በመመደብ ያለ ምንም ስጋት ፕሮግራሙ እንዲካሄድ አድርገዋል ። በዚህም እነዚህ አካላት የመንግስት ሴክትር መ/ቤት አመራሮች ከኛ ፍላጎት ውጪ አይወጡም ስለዚህ በእጅ አዙር ዞኑን እኛ እንመራዋለን የሚለውን ከንቱ ምኞት አድርገው አሳይተዋል ። ሌሎቹም የዞኑ የመንግስት አመራሮች ፈለጋቸውን እንዲከተሉና የዞኑን ገፅታ ወደ ነበረ ታሪኩ እንዲመልሱ አደራ ለማለት እውዳለሁ ።
አመራርዋ ለዚህ ፍትሀዊነታቸው ምንዳቸውን አላህ ይክፈላቸው የሚለው ዱዓኤ ነው ። የሚያሳዝኑት ከላይ ሆነው ጯሂዮች የፈሩት በመድረሱ ጩኸታቸውን ያቆሙ ይሆን ወይስ ይብስ ይሆን ? ለማንኛውም የምናየው ይሆናል ።
በአላህ ፈቃድ ሰለፍዮች የተውሒድን ችግኝ መትከላቸውንና ችግኙን የሚያቀጭጩና የሚያጠወልጉ አረሞችን ምንነት ግልፅ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ። ችግኙም መፅደቁና ፍሬ መስጠቱም ይቀጥላል ። ለጩኸታሞቹ የምንለው ሂዳያ የሚገባችሁ ከሆነ አላህ ይምራችሁ ካልሆነ በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።

https://www.tgoop.com/bahruteka



tgoop.com/HussinAssilty/1471
Create:
Last Update:

👉 ከላይ ሆኖ መጮህ

" ሐቅና ባጢል ተጣልተው ባጢል ሐቅን ጥሎት ከላይ ሆኖ ኡኡ ኡኡ እያለ ይጮሃል ። የአካባቢው ማህበረሰብ ምን ተፈጠረ ብሎ እየተጣደፈ ሲመጣ ባጢል ከላይ ሆኖ እየጨኸ ነው ። በጣም በመገረም ምን ሆነህ ነው ከላይ ሆነህ የምትጮኸው ይሉታል ። ባጢልም አዪዪ የምጮኸውማ እንደ ሚገለብጠኝ ስለማውቅ ቀድማችሁ እንድትደርሱልኝ ብዬ ነው ። !!!!! አለ ይባላል ።
የኢኽዋንና የሙመዪዓ ጥምሮችና ቲፎዞዎቻቸው ሰለፍዮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚያደርጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ላይ ከላይ ሆነው እየጮኹ ነው ።
ሶሞኑን ከሓራና ሀሮ ፕሮግራም በኋላ በስልጤ ዞን አሊቾ ወረዳ ጮል ቀበሌ ሰለፍዮች በጣም አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ባደረጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዚሁ አካላት ድንብርብራቸው ወጥቷል ። ከላይ ሆነው ለተለያዩ ከበታቾቻቸው ላሉ አካላት አስቁሙ የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው የነበረ ቢሆንም ምኞታቸው ሳይሳካ መና ሆኖ ቀርቷል ። የወረዳው አስተዳዳሪ ሴት ከበላይ የመጣውን ትእዛዝ ለማስፈፀም በፀጥታ ሀይል ታጅበው ቦታው ሲደርሱ ከየአካባቢው የመጣው ማህበረሰብ መስጂዱ አልበቃው ብሎ ዳስ ውስጥ ሞልቶ ቁርኣንና ሐዲስ በሰለፍይ መሻኢኾች ሲማር በማየታቸው ሀሳባቸውን ቀይረው ተመልሰዋል ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የህገመንግስቱን መርህ ጥሶ ስልጣንን ለግል አመለካከት ለመጠቀም ትእዛዝ ያስተላለፈውን የበላይ አካል ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የተጣለባቸውን የህዝብ አደራና የህገመንግስቱን መርህ መሰረት በማድረግ ፕሮግራሙ እንዲቀጥል የፀጥታ ሀይል በመመደብ ያለ ምንም ስጋት ፕሮግራሙ እንዲካሄድ አድርገዋል ። በዚህም እነዚህ አካላት የመንግስት ሴክትር መ/ቤት አመራሮች ከኛ ፍላጎት ውጪ አይወጡም ስለዚህ በእጅ አዙር ዞኑን እኛ እንመራዋለን የሚለውን ከንቱ ምኞት አድርገው አሳይተዋል ። ሌሎቹም የዞኑ የመንግስት አመራሮች ፈለጋቸውን እንዲከተሉና የዞኑን ገፅታ ወደ ነበረ ታሪኩ እንዲመልሱ አደራ ለማለት እውዳለሁ ።
አመራርዋ ለዚህ ፍትሀዊነታቸው ምንዳቸውን አላህ ይክፈላቸው የሚለው ዱዓኤ ነው ። የሚያሳዝኑት ከላይ ሆነው ጯሂዮች የፈሩት በመድረሱ ጩኸታቸውን ያቆሙ ይሆን ወይስ ይብስ ይሆን ? ለማንኛውም የምናየው ይሆናል ።
በአላህ ፈቃድ ሰለፍዮች የተውሒድን ችግኝ መትከላቸውንና ችግኙን የሚያቀጭጩና የሚያጠወልጉ አረሞችን ምንነት ግልፅ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ። ችግኙም መፅደቁና ፍሬ መስጠቱም ይቀጥላል ። ለጩኸታሞቹ የምንለው ሂዳያ የሚገባችሁ ከሆነ አላህ ይምራችሁ ካልሆነ በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።

https://www.tgoop.com/bahruteka

BY قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد




Share with your friend now:
tgoop.com/HussinAssilty/1471

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” Image: Telegram. How to build a private or public channel on Telegram? According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram.
from us


Telegram قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
FROM American