IBNUMUNEWOR Telegram 2284
አታላይ!
~
"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ፣
እኔ አንቱን ዘክሬ ይቅርብኝ ጀነቴ!"
~
"ጀነትን አልፈልግም" ማለት የራሳችሁ ምርጫ ነው። ነብዩ ﷺ "ሁሉም ህዝቦቼ ጀነትን ይገባሉ፣ እምቢ ያለ ሲቀር" ብለዋል። እምቢታ ማለት ትእዛዝን አለመቀበል ነው።

"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ" የሚለው ግን ቀንዳም ውሸት ነው። በዚህ ቅጥፈት መሰረት:–

~ መውሊድ የማይጨፍር ሰው ነብዩን ﷺ በሶለዋት አያወሳም ማለት ነው። አይን ያወጣ ቅጥፈት!
~ እሳቸውን ማውሳት ማለት በመውሊድ መጨፈር ከሆነ አመቱን ሙሉ ረስታችኋቸው የምታወሷቸው በመውሊድ ቀን ብቻ ነው ማለት ነው።
~ ድግስ ካልተደገሰ፣ ጭፈራ ካልተጨፈረ ነብዩን ﷺ ማውሳት አይቻልም ማለት ነው።
~ በርካታ የመውሊድ ደጋፊዎች ቢድዐ መሆኑን ያምናሉ። የአሕባሽ ቲቪም ሰሞኑን ይህንኑ አረጋግጧል። መውሊድ ከጊዜ በኋላ የመጣ መጤ ፈሊጥ በመሆኑ ላይ ከተስማማችሁ፣ እሳቸውን ማውሳት ማለት መውሊድ መጨፈር ከሆነ ይሄ መውሊድ ከመጀመሩ በፊት ያለፉት ሶሐቦች፣ ታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ አኢማዎች ሁሉ ነብዩን ﷺ አውስተው አያውቁም ማለት ነው። ከዚህ በላይ ቅጥፈት አለ?!
~ እነዚህ ሰዎች ዘንድ ነብዩን ﷺ ማውሳት ማለት አመት ጠብቆ መደለቅ፣ መደነስ ነው። ሎጂካችሁ ጭፈራቸውና ዝላያቸው እየሱስን ከመውደድ የተነሳ እንደሆነ ከሚሞግቱት ጴንጤዎች ጋር ያመሳስላችኋል። እንዲያውም ቅጥፈት ከመሆኑም ጋር የነሱ ሎጂክ ከናንተ ሎጂክ ይሻላል። የሚያዘልላችሁ ፍቅር ከሆነ በአመት አንድ ጊዜ ከሚጨፍረው ይልቅ በየሳምንቱ የሚጨፍረው የበለጠ ያፈቅራል ማለት ነው። ይልቅ እሳቸውን በመውደድ እያመሃኘ ከፊሉ እንጀራውን የሚያበስል፣ ከፊሉ የጭፈራ ሱሱን የሚያስተነፍስ፣ ሌላው ለብልግና አጋጣሚውን የሚጠቀም፣ ሌላው ደግሞ ምኑም ሳይገባው "ሲሉ ሰማሁ ብዬ፣ እላለሁ ነብዬ" የሚል የደመቀ አጫፋሪ ነው።

~
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፦

https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/IbnuMunewor/2284
Create:
Last Update:

አታላይ!
~
"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ፣
እኔ አንቱን ዘክሬ ይቅርብኝ ጀነቴ!"
~
"ጀነትን አልፈልግም" ማለት የራሳችሁ ምርጫ ነው። ነብዩ ﷺ "ሁሉም ህዝቦቼ ጀነትን ይገባሉ፣ እምቢ ያለ ሲቀር" ብለዋል። እምቢታ ማለት ትእዛዝን አለመቀበል ነው።

"አንቱን መዘከሬ ከሆነ ስህተቴ" የሚለው ግን ቀንዳም ውሸት ነው። በዚህ ቅጥፈት መሰረት:–

~ መውሊድ የማይጨፍር ሰው ነብዩን ﷺ በሶለዋት አያወሳም ማለት ነው። አይን ያወጣ ቅጥፈት!
~ እሳቸውን ማውሳት ማለት በመውሊድ መጨፈር ከሆነ አመቱን ሙሉ ረስታችኋቸው የምታወሷቸው በመውሊድ ቀን ብቻ ነው ማለት ነው።
~ ድግስ ካልተደገሰ፣ ጭፈራ ካልተጨፈረ ነብዩን ﷺ ማውሳት አይቻልም ማለት ነው።
~ በርካታ የመውሊድ ደጋፊዎች ቢድዐ መሆኑን ያምናሉ። የአሕባሽ ቲቪም ሰሞኑን ይህንኑ አረጋግጧል። መውሊድ ከጊዜ በኋላ የመጣ መጤ ፈሊጥ በመሆኑ ላይ ከተስማማችሁ፣ እሳቸውን ማውሳት ማለት መውሊድ መጨፈር ከሆነ ይሄ መውሊድ ከመጀመሩ በፊት ያለፉት ሶሐቦች፣ ታቢዒዮች፣ አትባዑ ታቢዒን፣ አኢማዎች ሁሉ ነብዩን ﷺ አውስተው አያውቁም ማለት ነው። ከዚህ በላይ ቅጥፈት አለ?!
~ እነዚህ ሰዎች ዘንድ ነብዩን ﷺ ማውሳት ማለት አመት ጠብቆ መደለቅ፣ መደነስ ነው። ሎጂካችሁ ጭፈራቸውና ዝላያቸው እየሱስን ከመውደድ የተነሳ እንደሆነ ከሚሞግቱት ጴንጤዎች ጋር ያመሳስላችኋል። እንዲያውም ቅጥፈት ከመሆኑም ጋር የነሱ ሎጂክ ከናንተ ሎጂክ ይሻላል። የሚያዘልላችሁ ፍቅር ከሆነ በአመት አንድ ጊዜ ከሚጨፍረው ይልቅ በየሳምንቱ የሚጨፍረው የበለጠ ያፈቅራል ማለት ነው። ይልቅ እሳቸውን በመውደድ እያመሃኘ ከፊሉ እንጀራውን የሚያበስል፣ ከፊሉ የጭፈራ ሱሱን የሚያስተነፍስ፣ ሌላው ለብልግና አጋጣሚውን የሚጠቀም፣ ሌላው ደግሞ ምኑም ሳይገባው "ሲሉ ሰማሁ ብዬ፣ እላለሁ ነብዬ" የሚል የደመቀ አጫፋሪ ነው።

~
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል፦

https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnuMunewor/2284

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
FROM American