ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6267
⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
👍184



tgoop.com/Islam_and_Science/6267
Create:
Last Update:

⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6267

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American