ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6267
⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
👍184



tgoop.com/Islam_and_Science/6267
Create:
Last Update:

⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6267

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American