KENDELM Telegram 905
ቅዱስ ላሊበላ ከዳቪንቺ የላቀው ጠቢብ
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።

*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።

*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።

*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።

*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።

*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።

*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።

*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::

©ያሬድ ሹመቴ

@KendelM
@KendelM



tgoop.com/KenDelM/905
Create:
Last Update:

ቅዱስ ላሊበላ ከዳቪንቺ የላቀው ጠቢብ
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።

*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።

*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።

*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።

*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።

*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።

*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።

*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::

©ያሬድ ሹመቴ

@KendelM
@KendelM

BY ቅንድል ኢትዮጵያ





Share with your friend now:
tgoop.com/KenDelM/905

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." 1What is Telegram Channels?
from us


Telegram ቅንድል ኢትዮጵያ
FROM American