Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/KenDelM/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ቅንድል ኢትዮጵያ@KenDelM P.911
KENDELM Telegram 911
"መንገዳችሁን አስተውሉ!"

እናውቅላችኋለን እያሉ ልባችሁን ለአመፅ የሚቀሰቅሱ ሁሉ እስከ ገደሉ አፋፍ ሸኝተዋችሁ ነው የሚመለሱት። በህይወት መንገዳቸው የስሜታዊነትንና የጦርነትን መከራ ያሳለፉ አባቶች እግር ስር ተቀምጣችሁ የሠላምን ጥቅም የመልካምነትን ትሩፋት ተማሩ...እውነተኛ መምህር ወደ ሞት ሳይሆን ወደ ህይወት ወደ መንቃት የሚመራ፤ ስሜቱን የገዛና የተረጋጋ እንደሆነ ያኔ ታውቃላችሁ። እናንተ ግን ዝናና ውዳሴ በአፍጢማቸው ከደፋቸው መምህራኖቻችሁ ተጠበቁ። እስከገደሉ አፋፍ በመድረስ እርስ በርስ ተገፋፍቶ መውደቅን እንጂ ጥሎ መነሳትን አታተርፉምና ቁጣን በሚተፉ ቃላቶቻቸው ለፀብ ከሚያስነሷችሁ ሁሉ ተጠንቀቁ!!!
©osho
@kendelM



tgoop.com/KenDelM/911
Create:
Last Update:

"መንገዳችሁን አስተውሉ!"

እናውቅላችኋለን እያሉ ልባችሁን ለአመፅ የሚቀሰቅሱ ሁሉ እስከ ገደሉ አፋፍ ሸኝተዋችሁ ነው የሚመለሱት። በህይወት መንገዳቸው የስሜታዊነትንና የጦርነትን መከራ ያሳለፉ አባቶች እግር ስር ተቀምጣችሁ የሠላምን ጥቅም የመልካምነትን ትሩፋት ተማሩ...እውነተኛ መምህር ወደ ሞት ሳይሆን ወደ ህይወት ወደ መንቃት የሚመራ፤ ስሜቱን የገዛና የተረጋጋ እንደሆነ ያኔ ታውቃላችሁ። እናንተ ግን ዝናና ውዳሴ በአፍጢማቸው ከደፋቸው መምህራኖቻችሁ ተጠበቁ። እስከገደሉ አፋፍ በመድረስ እርስ በርስ ተገፋፍቶ መውደቅን እንጂ ጥሎ መነሳትን አታተርፉምና ቁጣን በሚተፉ ቃላቶቻቸው ለፀብ ከሚያስነሷችሁ ሁሉ ተጠንቀቁ!!!
©osho
@kendelM

BY ቅንድል ኢትዮጵያ




Share with your friend now:
tgoop.com/KenDelM/911

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. More>>
from us


Telegram ቅንድል ኢትዮጵያ
FROM American