KENDELM Telegram 916
2015 ዓ.ም አዲስ አመት
ከጭጋጋማው ወራት ወደ ፈካው ወር ፣ ከደመና ወደ ፀሐይ ፣ ከትናንት ወደ ነገ በሚወስደው የዘመን ሀዲድ ላይ በመሆን አዲስ አመት ለማየት ስለበቃን ደስ ሊለን ይገባል። ዘመን የሰው ልጅ ነው ። የሰው ልጅ ደሞ በመኖር ሒደት ውስጥ ለሌሎች ትሩፍት የሚሰጥ ፍጡር ነው። መኖራችን ከኛ በላይ ሊሆን ይገባል ፣ መለወጣችን ከዘመን ጋር ሊሆንም ግድነው። ደጁ ሲፈካ በልባችን የተስፍ ብርሀን እንዲፈነጥቅ መፍቀድ አለብን። የጨለመው ሲነጋ እኛም መንጋት እና መንቃት አለብን።
አዲሱ አመት በልባችን የያዝነው መልካም ትሩፍት የሚተገበርበት ፣ ሀገራችን ሰላም የምትሆንበት ፣ ፍቅር የሚነግስበት እንዲሆን ቅንድል ትመኛለች። በአዲሱ አመት በአዳዲስ ስራዎች ወደናንተ እንደምንደርስ ቃል እየገባን ለመላው የመፅሔታችን አንባቢዎች እንኳን ለዘመን መለወጫ (እንቁጣጣሽ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

#ቅንድል_ዲጂታል_መፅሔት
@KendelM
@KendelM



tgoop.com/KenDelM/916
Create:
Last Update:

2015 ዓ.ም አዲስ አመት
ከጭጋጋማው ወራት ወደ ፈካው ወር ፣ ከደመና ወደ ፀሐይ ፣ ከትናንት ወደ ነገ በሚወስደው የዘመን ሀዲድ ላይ በመሆን አዲስ አመት ለማየት ስለበቃን ደስ ሊለን ይገባል። ዘመን የሰው ልጅ ነው ። የሰው ልጅ ደሞ በመኖር ሒደት ውስጥ ለሌሎች ትሩፍት የሚሰጥ ፍጡር ነው። መኖራችን ከኛ በላይ ሊሆን ይገባል ፣ መለወጣችን ከዘመን ጋር ሊሆንም ግድነው። ደጁ ሲፈካ በልባችን የተስፍ ብርሀን እንዲፈነጥቅ መፍቀድ አለብን። የጨለመው ሲነጋ እኛም መንጋት እና መንቃት አለብን።
አዲሱ አመት በልባችን የያዝነው መልካም ትሩፍት የሚተገበርበት ፣ ሀገራችን ሰላም የምትሆንበት ፣ ፍቅር የሚነግስበት እንዲሆን ቅንድል ትመኛለች። በአዲሱ አመት በአዳዲስ ስራዎች ወደናንተ እንደምንደርስ ቃል እየገባን ለመላው የመፅሔታችን አንባቢዎች እንኳን ለዘመን መለወጫ (እንቁጣጣሽ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

#ቅንድል_ዲጂታል_መፅሔት
@KendelM
@KendelM

BY ቅንድል ኢትዮጵያ




Share with your friend now:
tgoop.com/KenDelM/916

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram ቅንድል ኢትዮጵያ
FROM American