KENDELM Telegram 923
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የቅንድል ቤተሰቦች እንኳን ለጌታችንና መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
የትንሳኤ በዓል ከመከራ ፣ ከፍርሀት ፣ ከጭንቅና ከሰቀቀን ተላቀን የነገን ተስፍ ፣ ብርሀን ፣ ሰላምና ፍካትን የምናይበት የአለም ሁለት ገፅ ማሳያ የሆነ በዓል ነው።

ውድ የቅንድል ቤተሰቦች ታዲያ በዓሉን ስናከብር በብርድ ለሚሰቃዮት ፣ በርሀብ አለንጋ ለሚገረፉት ፣ በፍርሀት ለሚርዱት ፣ ፍቅርና እንክብካቤ ለሚሹት የሰው ልጆች ሁሉ ከተረፈን ሳይሆን ካለን በማካፈል የፍቅርን እውነት የትንሳኤን ትርጉም በተግባር እንድንኖረው ቅንድል አደራ ትላለች።

#መልካም_የትንሳኤ_በዓል!
@kendelM
@kendelM



tgoop.com/KenDelM/923
Create:
Last Update:

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የቅንድል ቤተሰቦች እንኳን ለጌታችንና መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
የትንሳኤ በዓል ከመከራ ፣ ከፍርሀት ፣ ከጭንቅና ከሰቀቀን ተላቀን የነገን ተስፍ ፣ ብርሀን ፣ ሰላምና ፍካትን የምናይበት የአለም ሁለት ገፅ ማሳያ የሆነ በዓል ነው።

ውድ የቅንድል ቤተሰቦች ታዲያ በዓሉን ስናከብር በብርድ ለሚሰቃዮት ፣ በርሀብ አለንጋ ለሚገረፉት ፣ በፍርሀት ለሚርዱት ፣ ፍቅርና እንክብካቤ ለሚሹት የሰው ልጆች ሁሉ ከተረፈን ሳይሆን ካለን በማካፈል የፍቅርን እውነት የትንሳኤን ትርጉም በተግባር እንድንኖረው ቅንድል አደራ ትላለች።

#መልካም_የትንሳኤ_በዓል!
@kendelM
@kendelM

BY ቅንድል ኢትዮጵያ




Share with your friend now:
tgoop.com/KenDelM/923

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content.
from us


Telegram ቅንድል ኢትዮጵያ
FROM American