MGETEM Telegram 4764
የምኩራቡ

የምኩራቡ ቸር መም'ር፥
ቃል ሆኖ ቃል ሚናገር፥
ወንጌል
ሆኖ ወንጌል ሚሰብክ
በሰው ልሣን በፍጡር መልክ።


ለሙሴ ሕግን የሰጠ፥
ቀርቦ ክርታሱን ገለጠ፥
ያናገረውን በነቢይ፥
አስተማረው በቃል ዐቢይ።
"የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ፥
ወንጌል እንድሰብክ ለነዳይ፥
ምሥራች ሚነገርባት፥
ዓመተ ምሕረት ይቺ ናት።"


ሁሉን ሠርተህ "ምሰሉኝ" ያልህ፥
ትኁት መምህር በልብ የዋህ፥
የሰገደልህም ረቢ፥
ኒቆዲሞስ ያ'ይሁድ መጋቢ።
እንበሌከ ሠራዔ ሕግ፥
ሚሽር ሚያጸና ሚደነግግ፥
"አነ እብለክሙ" ሚል ማነው፥
ሁሉ 'ሚደግም ያንተን ነው።


ምኩራብ ሸመነች ሕግ ሸማን፥
ለበሰችው ቤተ ክርስቲያን።
ምዕመን ፅጌረዳ አቀፈ፥
እሾሁ ለአይሁድ ተረፈ።
ምኩራብ አመጣች ሰደፍን፥
በዕንቁ ባሕርዩ አተረፍን፥
ምኩራብ ምግበ ሕይወት ሰቀለች፥
ምዕመን ቁርባን ተቀበለች።

✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ኤርምያስ በገና



tgoop.com/Mgetem/4764
Create:
Last Update:

የምኩራቡ

የምኩራቡ ቸር መም'ር፥
ቃል ሆኖ ቃል ሚናገር፥
ወንጌል
ሆኖ ወንጌል ሚሰብክ
በሰው ልሣን በፍጡር መልክ።


ለሙሴ ሕግን የሰጠ፥
ቀርቦ ክርታሱን ገለጠ፥
ያናገረውን በነቢይ፥
አስተማረው በቃል ዐቢይ።
"የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ፥
ወንጌል እንድሰብክ ለነዳይ፥
ምሥራች ሚነገርባት፥
ዓመተ ምሕረት ይቺ ናት።"


ሁሉን ሠርተህ "ምሰሉኝ" ያልህ፥
ትኁት መምህር በልብ የዋህ፥
የሰገደልህም ረቢ፥
ኒቆዲሞስ ያ'ይሁድ መጋቢ።
እንበሌከ ሠራዔ ሕግ፥
ሚሽር ሚያጸና ሚደነግግ፥
"አነ እብለክሙ" ሚል ማነው፥
ሁሉ 'ሚደግም ያንተን ነው።


ምኩራብ ሸመነች ሕግ ሸማን፥
ለበሰችው ቤተ ክርስቲያን።
ምዕመን ፅጌረዳ አቀፈ፥
እሾሁ ለአይሁድ ተረፈ።
ምኩራብ አመጣች ሰደፍን፥
በዕንቁ ባሕርዩ አተረፍን፥
ምኩራብ ምግበ ሕይወት ሰቀለች፥
ምዕመን ቁርባን ተቀበለች።

✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ኤርምያስ በገና

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4764

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American