MGETEM Telegram 4766
እኔ ማነኝ ?
@Mgetem

በእረኝነት ሳለሁ ጠርተህ ያከበርከኝ
መቃብሬን ፈንቅለህ ከሞት ያስነሳኸኝ
የተሸከመኝን አልጋ ያሸከምከኝ
ዝሙተኛ ሳለሁ በፍቅርህ ያቀፍከኝ
የኤርትራን ባህር ከፍለህ ያሻገርከኝ
ከአንበሶች መንጋጋ ከሞት አፍ ያዳንከኝ
አንገትህን ደፍተህ ቀና ያደረከኝ
አንተ እየተዋረድክ እኔን ከፍ ያከበርከኝ
ውለታህ በዛብኝ ጌታ ሆይ እኔ ማነኝ
ተናገረኝ ልስማህ ድምጽህ ያጽናናኛል
ያ ሁሉ መከራ ባንተ አልፎልኛል
ጠላቴ በፊቴ ተንበርክኮልኛል
ውስጤ አንተን ሲያስብ በሀሴት ይሞላል
የዓለም ጣጣዋ እጅግ ቢከብደኝም
ፈተና ከፊቴ ቢያደናግረኝም
በድፍረት እላለሁ ክፉውን አልፈራም
ሁሌም ከእኔ ጋር ነው ጌታ መድሃኔአለም
እሱን ተጠግቶ ያፈረ ሰው ማነው
የእጁ በረከት ልቡን ያላራሰው
እውነቱን ይናገር እኮ ይህ ሰው ማነው
ሁሉን አሳልፎ ለዚህ ቀን ያበቃን
ከነ በደላችን በፊቱ ያቆመን
የልመናችንን ድምጽ ሰምቶ ያላለፈን
እንዲህ የወደደን ከቶ እኛ ማነን
ህይወቴን ልቃኘው ወደኋላ አየሁኝ
ስለኔ የሆነውን ሁሉን ተረዳሁኝ
በበደሌ ብዛት ፈጽሞ ያልተውከኝ
ኧረ ለመሆኑ ከቶ እኔ ማነኝ

ተጨማሪ ለማግኘት ቻናሉን ይቀላቀሉ!

https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem



tgoop.com/Mgetem/4766
Create:
Last Update:

እኔ ማነኝ ?
@Mgetem

በእረኝነት ሳለሁ ጠርተህ ያከበርከኝ
መቃብሬን ፈንቅለህ ከሞት ያስነሳኸኝ
የተሸከመኝን አልጋ ያሸከምከኝ
ዝሙተኛ ሳለሁ በፍቅርህ ያቀፍከኝ
የኤርትራን ባህር ከፍለህ ያሻገርከኝ
ከአንበሶች መንጋጋ ከሞት አፍ ያዳንከኝ
አንገትህን ደፍተህ ቀና ያደረከኝ
አንተ እየተዋረድክ እኔን ከፍ ያከበርከኝ
ውለታህ በዛብኝ ጌታ ሆይ እኔ ማነኝ
ተናገረኝ ልስማህ ድምጽህ ያጽናናኛል
ያ ሁሉ መከራ ባንተ አልፎልኛል
ጠላቴ በፊቴ ተንበርክኮልኛል
ውስጤ አንተን ሲያስብ በሀሴት ይሞላል
የዓለም ጣጣዋ እጅግ ቢከብደኝም
ፈተና ከፊቴ ቢያደናግረኝም
በድፍረት እላለሁ ክፉውን አልፈራም
ሁሌም ከእኔ ጋር ነው ጌታ መድሃኔአለም
እሱን ተጠግቶ ያፈረ ሰው ማነው
የእጁ በረከት ልቡን ያላራሰው
እውነቱን ይናገር እኮ ይህ ሰው ማነው
ሁሉን አሳልፎ ለዚህ ቀን ያበቃን
ከነ በደላችን በፊቱ ያቆመን
የልመናችንን ድምጽ ሰምቶ ያላለፈን
እንዲህ የወደደን ከቶ እኛ ማነን
ህይወቴን ልቃኘው ወደኋላ አየሁኝ
ስለኔ የሆነውን ሁሉን ተረዳሁኝ
በበደሌ ብዛት ፈጽሞ ያልተውከኝ
ኧረ ለመሆኑ ከቶ እኔ ማነኝ

ተጨማሪ ለማግኘት ቻናሉን ይቀላቀሉ!

https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4766

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.”
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American