MGETEM Telegram 4767
ገብረ ሕይወት

አቡነ ንብሎ ለገብረ ሕይወት፥
እስመ አምጽአ ለነ ትንባሌሁ ሥርየት።
ወንወድሶ በቃለ ማኅሌት፥
እንዘ ንብል ሃሌ ሉያ፥
ሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ።

ስምዖን ፣ አቅሌስያ በእግዚአብሔር ፊት ፃድቃን፥
ወለዱልን ፀሐይ ብሩህ እም ብሩሃን፥
ግብፅ ብቻ አልበራ ፣ ባሕቢት አል ሐጋራ፥
ናኘ በኢትዮጵያ የትሩፋቱ ጮራ።

ዝቋላ በገድሉ ፣ ምድረ ከብድ በዐፅሙ፥
በተአምራቱም ኃይል ዝጊቲ ገዳሙ፥
በነፍስ ፣ በሥጋ ዳኑ የታመሙ፥
ወውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ።

እንደ መቶ ሃያው አናብስት አናምርት፥
ከእግረ መቅደስህ አደግሁ ባንተ ትምህርት፥
ዛሬም እልሃለሁ "አቡየ ፣ አቡየ"
"ነዓ አድኅንነኒ ፣ ርድአኒ" ብየ።

ርእሰ ባሕታዊ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፥
በትጉኃን ክቡር ፣ በመላእክት ውዱስ፥
በማለድከው ምልጃ ተዘቅዝቀህ ባሕር፥
በኪዳንህ ያመንሁ እኔን አምላክ ይማር።


✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ዘማሪት ሕይወት ወልዴ
_____
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem



tgoop.com/Mgetem/4767
Create:
Last Update:

ገብረ ሕይወት

አቡነ ንብሎ ለገብረ ሕይወት፥
እስመ አምጽአ ለነ ትንባሌሁ ሥርየት።
ወንወድሶ በቃለ ማኅሌት፥
እንዘ ንብል ሃሌ ሉያ፥
ሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ።

ስምዖን ፣ አቅሌስያ በእግዚአብሔር ፊት ፃድቃን፥
ወለዱልን ፀሐይ ብሩህ እም ብሩሃን፥
ግብፅ ብቻ አልበራ ፣ ባሕቢት አል ሐጋራ፥
ናኘ በኢትዮጵያ የትሩፋቱ ጮራ።

ዝቋላ በገድሉ ፣ ምድረ ከብድ በዐፅሙ፥
በተአምራቱም ኃይል ዝጊቲ ገዳሙ፥
በነፍስ ፣ በሥጋ ዳኑ የታመሙ፥
ወውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ።

እንደ መቶ ሃያው አናብስት አናምርት፥
ከእግረ መቅደስህ አደግሁ ባንተ ትምህርት፥
ዛሬም እልሃለሁ "አቡየ ፣ አቡየ"
"ነዓ አድኅንነኒ ፣ ርድአኒ" ብየ።

ርእሰ ባሕታዊ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፥
በትጉኃን ክቡር ፣ በመላእክት ውዱስ፥
በማለድከው ምልጃ ተዘቅዝቀህ ባሕር፥
በኪዳንህ ያመንሁ እኔን አምላክ ይማር።


✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ዘማሪት ሕይወት ወልዴ
_____
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4767

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Channels requirements & features In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American