MGETEM Telegram 4769
ለፃድቃን ከጻፍኳቸው የመዝሙር ግጥሞች በብዙ ቁጥር በመመዝገብ የአቡዬ ሥራዎች ግንባር ቀደሙ ነው። ወደ 10 አይጠጉም ብላችሁ ነው? ስላሳደጉኝ ነው መሰል ለአቡየ አደላለሁ። እሳቸው እሳቸውንም የጠየቅኋቸውን ሲሰሙ አይጣል ነው። በተለይ እሄዳለሁ ብዬ ባላሰብኩበት ሁኔታ መካነ መቃብራቸው ምድረ ከብድ ዕለተ እረፍታቸውን እዚያ እንዳከብር በአንዳች ተአምራዊ መንጀድ እንድሄድ ባደረጉበት 2015 እና 2016 የሚታይና የሚዳሰስ ተአምራትና ድንቅ በሕይወቴ ሲያደርጉ ነበር ብዬ እመሰክራለሁ። የፃድቁንም ሆነ ለሌሎች ቅዱሳን የተጻፉ ሙሉ ሥራዎቼን የ"እዩት" የመዝሙር ግጥም መድብል ቅጽ ሁለት የሆነው "ጉባኤያችን ማርያም" መጽሐፍ የፍልሰታ ሰሞን ሲወጣ አስነብባችኋለሁ። ለዕለተ ቀኑ ፣ ለበረከት ከዘማሪት ሕይወት ወልዴ ጋር አምና የሠራነውን ቆንጆ ሥራ ጋበዝኳችሁ።

ዝክረ ፃድቅ ለዓለም ይሄሉ!

https://youtu.be/YXEbsNVBKN0?si=w9is8WAEhdDH32eQ



tgoop.com/Mgetem/4769
Create:
Last Update:

ለፃድቃን ከጻፍኳቸው የመዝሙር ግጥሞች በብዙ ቁጥር በመመዝገብ የአቡዬ ሥራዎች ግንባር ቀደሙ ነው። ወደ 10 አይጠጉም ብላችሁ ነው? ስላሳደጉኝ ነው መሰል ለአቡየ አደላለሁ። እሳቸው እሳቸውንም የጠየቅኋቸውን ሲሰሙ አይጣል ነው። በተለይ እሄዳለሁ ብዬ ባላሰብኩበት ሁኔታ መካነ መቃብራቸው ምድረ ከብድ ዕለተ እረፍታቸውን እዚያ እንዳከብር በአንዳች ተአምራዊ መንጀድ እንድሄድ ባደረጉበት 2015 እና 2016 የሚታይና የሚዳሰስ ተአምራትና ድንቅ በሕይወቴ ሲያደርጉ ነበር ብዬ እመሰክራለሁ። የፃድቁንም ሆነ ለሌሎች ቅዱሳን የተጻፉ ሙሉ ሥራዎቼን የ"እዩት" የመዝሙር ግጥም መድብል ቅጽ ሁለት የሆነው "ጉባኤያችን ማርያም" መጽሐፍ የፍልሰታ ሰሞን ሲወጣ አስነብባችኋለሁ። ለዕለተ ቀኑ ፣ ለበረከት ከዘማሪት ሕይወት ወልዴ ጋር አምና የሠራነውን ቆንጆ ሥራ ጋበዝኳችሁ።

ዝክረ ፃድቅ ለዓለም ይሄሉ!

https://youtu.be/YXEbsNVBKN0?si=w9is8WAEhdDH32eQ

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4769

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Clear
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American