MGETEM Telegram 4771
መጻጕዕ
@Mgetem

(የዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ‹መጻጒዕ› ይባላል)

ልክ እንደ መጻጕዕ

እያየው ከሆንኩኝ ፥ የአለምን ነውር፤
በሥጋ ተመልካች ፥ በነፍስ ግን እውር፤
በአካል ከደጅህ ፥ ቆሜ ከሰው እኩል፤
እግረ ልቡናዌ ፥ ከሆነብኝ ስንኩል፤
በመውደቄ ብዛት ፥ ሀይሌ ከደከመ፤
ዘመናት ብቆጥርም ፥ ነፍሴ ከታመመ፤
ገዝተኸኛልና ፥ ከፍለህ የደም ዋጋ፤
መጥተህ እክታስነሳኝ ፥ ከኃጢአቴ አልጋ፤
ልክ እንደ መጻጕዕ ፥ ከፀበሉ ገንዳ፤
አፅናኝ እንዳሎጣ ፥ ከቤተ ሳይዳ ።

አቤል ታደለ


https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem



tgoop.com/Mgetem/4771
Create:
Last Update:

መጻጕዕ
@Mgetem

(የዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ‹መጻጒዕ› ይባላል)

ልክ እንደ መጻጕዕ

እያየው ከሆንኩኝ ፥ የአለምን ነውር፤
በሥጋ ተመልካች ፥ በነፍስ ግን እውር፤
በአካል ከደጅህ ፥ ቆሜ ከሰው እኩል፤
እግረ ልቡናዌ ፥ ከሆነብኝ ስንኩል፤
በመውደቄ ብዛት ፥ ሀይሌ ከደከመ፤
ዘመናት ብቆጥርም ፥ ነፍሴ ከታመመ፤
ገዝተኸኛልና ፥ ከፍለህ የደም ዋጋ፤
መጥተህ እክታስነሳኝ ፥ ከኃጢአቴ አልጋ፤
ልክ እንደ መጻጕዕ ፥ ከፀበሉ ገንዳ፤
አፅናኝ እንዳሎጣ ፥ ከቤተ ሳይዳ ።

አቤል ታደለ


https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem
https://www.tgoop.com/Mgetem

BY መንፈሳዊ ግጥም ብቻ




Share with your friend now:
tgoop.com/Mgetem/4771

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Users are more open to new information on workdays rather than weekends. 3How to create a Telegram channel? "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. 1What is Telegram Channels?
from us


Telegram መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
FROM American