MUHAMMEDSEIDABX Telegram 4628
ረመዷን - 5
****
እንደ ሶደቃ ነገሮችን የሚያገራ ነገር አለ ብዬ አላስብም። የትኛውንም የሚያጋጥማችሁን የዱንያ ላይ ፈተናና ህመም ከሰውነታችሁ፣ ከገንዘባችሁ፣ ከጊዜያችሁም ሆነ ከክብራችሁም ጭምር በመመጽወት ተሻገሩ። መልካም ነገርን ስትመኙ የሆነ ነገርን መመጽወት አስቀድሙ።

ከባለፈው ፈተና በፊት ሰዎች የሠጡኝን አማና ለማድረስ ቁርአን ተሸክሜ በየመስጊዱ ሳደርስ ነበር ። ለአላህ ስትሠራ ነገሩም፣ መንገዱም ሁሉ ይገራል።

በሕይወት ዘመኔ ሁሉ የትኛውንም ፈተና ቀላል ነው ብዬ አላውቅም ። ነገሮችን በቅጽበት የሚቀያይር ጌታ መሻቱ ምን እንደሆነ አናውቅም ። ገር ነገር የሚገራው አላህ ሲያገራው ነው። ከባዱም ነገር የሚገራው አላህ ሲያገራው።

https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx



tgoop.com/MuhammedSeidAbx/4628
Create:
Last Update:

ረመዷን - 5
****
እንደ ሶደቃ ነገሮችን የሚያገራ ነገር አለ ብዬ አላስብም። የትኛውንም የሚያጋጥማችሁን የዱንያ ላይ ፈተናና ህመም ከሰውነታችሁ፣ ከገንዘባችሁ፣ ከጊዜያችሁም ሆነ ከክብራችሁም ጭምር በመመጽወት ተሻገሩ። መልካም ነገርን ስትመኙ የሆነ ነገርን መመጽወት አስቀድሙ።

ከባለፈው ፈተና በፊት ሰዎች የሠጡኝን አማና ለማድረስ ቁርአን ተሸክሜ በየመስጊዱ ሳደርስ ነበር ። ለአላህ ስትሠራ ነገሩም፣ መንገዱም ሁሉ ይገራል።

በሕይወት ዘመኔ ሁሉ የትኛውንም ፈተና ቀላል ነው ብዬ አላውቅም ። ነገሮችን በቅጽበት የሚቀያይር ጌታ መሻቱ ምን እንደሆነ አናውቅም ። ገር ነገር የሚገራው አላህ ሲያገራው ነው። ከባዱም ነገር የሚገራው አላህ ሲያገራው።

https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx

BY ABX


Share with your friend now:
tgoop.com/MuhammedSeidAbx/4628

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram ABX
FROM American