MUHAMMEDSEIDABX Telegram 4637
ረመዷን - 10
****

ተሳደበ የተባለውን ሰው ድምፅ አሁን ድረስ አልሰማሁም ። መታገስ አልችልም ብዬ ፈራሁ። እታመማለሁ። ብቻ ምን ማለት እንደሚያስፈልግ ግራ ይገባል።

ሰው ያመነበትን የራሱን እምነት መስበክና ማስተማር ሲችል የሌላውን እምነትና መገለጫዎቹን ስለምን ይሳደባል ? ለምንስ በሌላው ላይ ድንበር ያልፋል? የሌላውን መሳደብ የራስን ወይስ መሳደብ ስብከት ሆነ።

ሙስሊም እንኳን በረመዷን በሌላም ጊዜ ምላሱ ቁጥብ ነው። ሰውንም ሆነ ሰዎች አምላኬ ነው ብለው የያዙትን ነገር አይሳደብም፣ በአንደበቱ ክፉ አይናገርም።

የሚገርመው በዚህ ዘመን ከመሳደብ አልፎ ለተሳዳቢ ጠበቃ የሚሆኑ መምጣታቸው ነው። ሐቂቃ ያስገርማል። ሲሆን ሲሆን አጥፊን አሳልፎ መስጠት ሲገባ ለርሱ ድጋፍ መስጠት አሳፋሪ ነው። ይህ እውነትን መደገፍ ሳይሆን ከዚህ ቀደም የተደበቀ ጥላቻን ማውጣት ነው። ቆም ብለው ሊያስቡ ይገባል ።

https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx



tgoop.com/MuhammedSeidAbx/4637
Create:
Last Update:

ረመዷን - 10
****

ተሳደበ የተባለውን ሰው ድምፅ አሁን ድረስ አልሰማሁም ። መታገስ አልችልም ብዬ ፈራሁ። እታመማለሁ። ብቻ ምን ማለት እንደሚያስፈልግ ግራ ይገባል።

ሰው ያመነበትን የራሱን እምነት መስበክና ማስተማር ሲችል የሌላውን እምነትና መገለጫዎቹን ስለምን ይሳደባል ? ለምንስ በሌላው ላይ ድንበር ያልፋል? የሌላውን መሳደብ የራስን ወይስ መሳደብ ስብከት ሆነ።

ሙስሊም እንኳን በረመዷን በሌላም ጊዜ ምላሱ ቁጥብ ነው። ሰውንም ሆነ ሰዎች አምላኬ ነው ብለው የያዙትን ነገር አይሳደብም፣ በአንደበቱ ክፉ አይናገርም።

የሚገርመው በዚህ ዘመን ከመሳደብ አልፎ ለተሳዳቢ ጠበቃ የሚሆኑ መምጣታቸው ነው። ሐቂቃ ያስገርማል። ሲሆን ሲሆን አጥፊን አሳልፎ መስጠት ሲገባ ለርሱ ድጋፍ መስጠት አሳፋሪ ነው። ይህ እውነትን መደገፍ ሳይሆን ከዚህ ቀደም የተደበቀ ጥላቻን ማውጣት ነው። ቆም ብለው ሊያስቡ ይገባል ።

https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx

BY ABX


Share with your friend now:
tgoop.com/MuhammedSeidAbx/4637

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

‘Ban’ on Telegram For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc.
from us


Telegram ABX
FROM American