STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) ️
አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ናቸው። ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ @NATIONALEXAMSRESULT
#Update
#ውጤት
በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል።
ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
#ውጤት
በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል።
ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
1) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 21%(ከ10ሺ በላይ) ተማሪዎችን አሳልፏል።
2) ሀረሪ 13.3% (337)
3) ኦሮሚያ 3.5%(8520)
ሁሉም ክልሎች ከአምናው የተሻለ ተማሪ አሳልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
2) ሀረሪ 13.3% (337)
3) ኦሮሚያ 3.5%(8520)
ሁሉም ክልሎች ከአምናው የተሻለ ተማሪ አሳልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
ከሐረሪ ክልል በቀር በሀገር አቀፍ ደረጃ 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም
አዲስ አበባ 4 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
አዲስ አበባ 4 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
#update
#ውጤት
በሀገር ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው።
በትግራይ ፈተናው ከ700 ነው የተሰጠው።
ከቀላሚኖ 675 ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል። በወንድ ተማሪ። ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ተብሏል።
ሌላ በሀገር ደረጃ ከ600 ከተፈተኑት ውስጥ 575 ከፍተኛው ነው ከተፈጥሮ ሳይንስ፤ ሴት ናት። ከማህበራዊ ሳይንስ 538 ተመዝግቧል።
በተፈጥሮም በማህበራዊ ሳይንስም ትልቅ ውጤት የመጣው በሴቶች ነው።
በኦንላይን ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 26.6% ያህሉ አልፈዋል
በወረቀት ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 4.4% ያህሉ አልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
#ውጤት
በሀገር ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው።
በትግራይ ፈተናው ከ700 ነው የተሰጠው።
ከቀላሚኖ 675 ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል። በወንድ ተማሪ። ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ተብሏል።
ሌላ በሀገር ደረጃ ከ600 ከተፈተኑት ውስጥ 575 ከፍተኛው ነው ከተፈጥሮ ሳይንስ፤ ሴት ናት። ከማህበራዊ ሳይንስ 538 ተመዝግቧል።
በተፈጥሮም በማህበራዊ ሳይንስም ትልቅ ውጤት የመጣው በሴቶች ነው።
በኦንላይን ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 26.6% ያህሉ አልፈዋል
በወረቀት ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 4.4% ያህሉ አልፈዋል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
ዘንድሮ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ላይ ትኩረት እንሰጣለን።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) ️
ዘንድሮ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ላይ ትኩረት እንሰጣለን። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ @NATIONALEXAMSRESULT
#update
የትም ሀገር ላይ 50% ተማሪ ዩኒቨርሲቲ አይገባም። 25% ከገባ በራሱ ትልቅ ውጤት ነው። የዘንድሮው ውጤት ልጆቻችን ማጥናት ሲጀምሩ እና በአቋራጭ የትም እንደማደረስ ሲያውቁ፣ ትምህርት ቤቶችቻችን መትጋት ሲጀምሩ ለውጥ እንደሚመጣ አሳይቶናል።
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ካሪኩለም ትምህርት መሰጠት ሲጀመር ደግሞ የበለጠ ውጤት እናያለን።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
የትም ሀገር ላይ 50% ተማሪ ዩኒቨርሲቲ አይገባም። 25% ከገባ በራሱ ትልቅ ውጤት ነው። የዘንድሮው ውጤት ልጆቻችን ማጥናት ሲጀምሩ እና በአቋራጭ የትም እንደማደረስ ሲያውቁ፣ ትምህርት ቤቶችቻችን መትጋት ሲጀምሩ ለውጥ እንደሚመጣ አሳይቶናል።
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ካሪኩለም ትምህርት መሰጠት ሲጀመር ደግሞ የበለጠ ውጤት እናያለን።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#Update #ውጤት #ሬሚዲያል
የሬሚዲያል (ማካካሻ) ትምህርት ዘንድሮም ከአምናው አንፃር በቁጥር ቢቀንስም (ሬሚዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ቢቀንስም) ይሰጣል። ቀስ በቀስ ቁጥሩን እየቀነስን ሙሉ ለሙሉ እናቋርጠዋለን።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
የሬሚዲያል (ማካካሻ) ትምህርት ዘንድሮም ከአምናው አንፃር በቁጥር ቢቀንስም (ሬሚዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ቢቀንስም) ይሰጣል። ቀስ በቀስ ቁጥሩን እየቀነስን ሙሉ ለሙሉ እናቋርጠዋለን።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#አማራ_ክልል
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ውጤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል።
በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦
► በፖርታል 👉 https://result.eaes.et
► በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284
► በቴሌግራም ቦት 👉 https://www.tgoop.com/EAESbot
ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ።
አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦
► በፖርታል 👉 https://result.eaes.et
► በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284
► በቴሌግራም ቦት 👉 https://www.tgoop.com/EAESbot
ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ።
አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#አኃዛዊ_መረጃ
674,823
በ2016 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተቀመጡ
36,409 (5.4%)
ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች
1,363
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች
9%
ፈተናውን ከወሰዱ 321,536 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት
2%
ፈተናውን ከወሰዱ 353,287 የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት
26.6%
በኦንላይን ለፈተናው ከተቀመጡ ማለፍ የቻሉ
29.76%
ዘንድሮ የተመዘገበው አማካይ ውጤት (Mean)
575 (ከ600)
በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ካቴድራል ት/ቤት)
538 (ከ600)
በማኅበራዊ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)
675 (ከ700)
በትግራይ ክልል የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት
(ከቓላሚኖ ልዩ ትምህርት ቤት)
2 ትምህርት ቤቶች
ሙሉ በሙሉ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ያሳለፉ
(እቴጌ መነን የሴት ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት እና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት)
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
674,823
በ2016 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተቀመጡ
36,409 (5.4%)
ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች
1,363
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች
9%
ፈተናውን ከወሰዱ 321,536 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት
2%
ፈተናውን ከወሰዱ 353,287 የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት
26.6%
በኦንላይን ለፈተናው ከተቀመጡ ማለፍ የቻሉ
29.76%
ዘንድሮ የተመዘገበው አማካይ ውጤት (Mean)
575 (ከ600)
በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ካቴድራል ት/ቤት)
538 (ከ600)
በማኅበራዊ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)
675 (ከ700)
በትግራይ ክልል የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት
(ከቓላሚኖ ልዩ ትምህርት ቤት)
2 ትምህርት ቤቶች
ሙሉ በሙሉ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ያሳለፉ
(እቴጌ መነን የሴት ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት እና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት)
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 100 ፐርሰንት ተማሪዎችን ማሳለፍ ችሏል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ሬሚዲያል
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ተከትሎ ፈተና የሬሚዲያል መግቢያ ነጥብ ገና ያልተገለጸ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
በዘንድሮ የምትምህርት ዘመን ግን ካለፉት ሁለት ዓመታት በቁጥር ያነሰ ተማሪ በሬሚዲያል ማካካሻ ትምህርት እንደሚካተት እና ቀስ በቀስም የሬሚዲያል የመቀበል አቅምን በማሳነስ ሙሉ ለሙሉ እንደሚቆም ትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በትናንትናው ዕለት መግለፃቸው ይታወሳል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ተከትሎ ፈተና የሬሚዲያል መግቢያ ነጥብ ገና ያልተገለጸ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
በዘንድሮ የምትምህርት ዘመን ግን ካለፉት ሁለት ዓመታት በቁጥር ያነሰ ተማሪ በሬሚዲያል ማካካሻ ትምህርት እንደሚካተት እና ቀስ በቀስም የሬሚዲያል የመቀበል አቅምን በማሳነስ ሙሉ ለሙሉ እንደሚቆም ትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በትናንትናው ዕለት መግለፃቸው ይታወሳል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
ትምህርት ሰኞ ይጀመራል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለሁሉም ትምህርት ቤቶች በላከው መመሪያ የመውሊድ በአል ነገ ማለትም 5/01/17 ዓ.ም ስለሚከበር መደበኛ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሰኞ ማለትም መስከረም 6/2017 ዓ.ም እንዲጀመር ትዕዛዝ አስተላልፏል።
እኛም በቻናላችን ስም መልካም የትምህርት ዘመንን እንመኛለን
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለሁሉም ትምህርት ቤቶች በላከው መመሪያ የመውሊድ በአል ነገ ማለትም 5/01/17 ዓ.ም ስለሚከበር መደበኛ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሰኞ ማለትም መስከረም 6/2017 ዓ.ም እንዲጀመር ትዕዛዝ አስተላልፏል።
እኛም በቻናላችን ስም መልካም የትምህርት ዘመንን እንመኛለን
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
#AASTU #ASTU
በ2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ ጥሪ ቀርቧል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በቀጥታ (online) በመስጠት ነው የሚቀበሉት።
የትምህርት መስኮቹ ምን ምን ናቸው ?
/ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ /
#ኢንጂነሪንግ ፦ አርክቴክቸር፣ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ፣ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሮ መካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፣ ማይኒንግ ኢንጂነሪንግ ፣ ኢንቫይሮሜንታል ኢንጂነሪንግ
#አፕላይድሳይንስ ፦ ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ፣ ፉድ ሳይንስ፣ አፕላይድ ኒውትሪሽን ፣ ጂኦሎጂ፣ ባዮቴክኖሎጂ
/ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ /
#ኢንጂነሪንግ ፦ አርክቴክቸር፣ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ፣ ወተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ ፣ ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ፣ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ ማቴሪያል ሳይንስና ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሪካል ፓወር እና ኮንትሮል ኢንጂነሪንግ፣ ኤሌክትሮኒክስ እና ኮሚኒኬሽን ኢንጂነሪንግ፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ ኢንጂነሪንግ፣ ሶፍት ዌር ኢንጂነሪንግ
#አፕላይድሳይንስ ፦ አፕላይድ ቦዮሎጂ፣ አፕላይድ ኬሚስትሪ፣ ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ፣ ፋርማሲ፣ አፕላይድ ፊዚክስ ፣ አፕላይስ ጂኦሎጂ፣ አፕላይድ ማቲማቲክስ
የምዝገባ ጊዜ፡- ከመስከረም 06 እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሆነ ተገልጿል።
ምዝገባው የሚጠናቀቀው መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ላይ ነው።
የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et ድረገጽን በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በድህረ ገጽ የምዝገባው ቀን ካበቃ በኋላ ይደረጋል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ ፤ በምዝገባ ወቅት በመረጡት ዩኒቨርሲቲ (የፈተና ጣቢያ) በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
NB. ለምዝገባና ለፈተና ምንም አይነት ክፍያ የማይጠየቅ ሲሆን የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ፍላጎቱ ያላቸው አመልካቾች ይህን አውቀው ቅድሚያ እንዲመዘገቡ ተብሏል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
በ2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ ጥሪ ቀርቧል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በቀጥታ (online) በመስጠት ነው የሚቀበሉት።
የትምህርት መስኮቹ ምን ምን ናቸው ?
/ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ /
#ኢንጂነሪንግ ፦ አርክቴክቸር፣ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ፣ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሮ መካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፣ ማይኒንግ ኢንጂነሪንግ ፣ ኢንቫይሮሜንታል ኢንጂነሪንግ
#አፕላይድሳይንስ ፦ ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ፣ ፉድ ሳይንስ፣ አፕላይድ ኒውትሪሽን ፣ ጂኦሎጂ፣ ባዮቴክኖሎጂ
/ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ /
#ኢንጂነሪንግ ፦ አርክቴክቸር፣ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ፣ ወተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ ፣ ኬሚካል ኢንጂነሪንግ ፣ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ፣ ማቴሪያል ሳይንስና ኢንጂነሪንግ ፣ ኤሌክትሪካል ፓወር እና ኮንትሮል ኢንጂነሪንግ፣ ኤሌክትሮኒክስ እና ኮሚኒኬሽን ኢንጂነሪንግ፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ ኢንጂነሪንግ፣ ሶፍት ዌር ኢንጂነሪንግ
#አፕላይድሳይንስ ፦ አፕላይድ ቦዮሎጂ፣ አፕላይድ ኬሚስትሪ፣ ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ፣ ፋርማሲ፣ አፕላይድ ፊዚክስ ፣ አፕላይስ ጂኦሎጂ፣ አፕላይድ ማቲማቲክስ
የምዝገባ ጊዜ፡- ከመስከረም 06 እስከ መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሆነ ተገልጿል።
ምዝገባው የሚጠናቀቀው መስከረም 13 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ላይ ነው።
የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et ድረገጽን በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በድህረ ገጽ የምዝገባው ቀን ካበቃ በኋላ ይደረጋል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ ፤ በምዝገባ ወቅት በመረጡት ዩኒቨርሲቲ (የፈተና ጣቢያ) በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
NB. ለምዝገባና ለፈተና ምንም አይነት ክፍያ የማይጠየቅ ሲሆን የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ፍላጎቱ ያላቸው አመልካቾች ይህን አውቀው ቅድሚያ እንዲመዘገቡ ተብሏል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ መሆኑ ይታወቃል።
በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰላ (70%) እና በተማሩበት ተቋም የሚሰላ (30%) በድምሩ 50% እና ከዚያ በላይ የማለፊያ ነጥብ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ተሰምቷል።
በተማሩበት ተቋም 30% ውጤት ያልተሞላላቸው ተማሪዎችን ውጤት በቅርቡ ተስተካክሎ ይሞላል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰላ (70%) እና በተማሩበት ተቋም የሚሰላ (30%) በድምሩ 50% እና ከዚያ በላይ የማለፊያ ነጥብ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ተሰምቷል።
በተማሩበት ተቋም 30% ውጤት ያልተሞላላቸው ተማሪዎችን ውጤት በቅርቡ ተስተካክሎ ይሞላል።
ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላቻንን ይቀላቀሉ
@NATIONALEXAMSRESULT
ሰበር ዜና 🟥
ዓለም አቀፍ!
ከደቂቃዎች በፊት ኢራን ወደ እስራኤል ከ300 በላይ የሚሳኤል እና የሮኬት ጥቃት ለፍታለች። እስራኤል ከፍልስጤም፣ ሊባኖስ እና አሁን ደግሞ ከኢራን ጋር በሁሉም አቅጣጫ እጅግ ከባድ የሚባል ጦርነት ውስጥ ገብታለች።
የአሜሪካ ጦር እስራኤልን ለመደገብ ወደ ቀጠናው የባህር ኃይሉን እና ወታደሮችን ማስጠጋት ጀምሯል።
@NATIONALEXAMSRESULT
ዓለም አቀፍ!
ከደቂቃዎች በፊት ኢራን ወደ እስራኤል ከ300 በላይ የሚሳኤል እና የሮኬት ጥቃት ለፍታለች። እስራኤል ከፍልስጤም፣ ሊባኖስ እና አሁን ደግሞ ከኢራን ጋር በሁሉም አቅጣጫ እጅግ ከባድ የሚባል ጦርነት ውስጥ ገብታለች።
የአሜሪካ ጦር እስራኤልን ለመደገብ ወደ ቀጠናው የባህር ኃይሉን እና ወታደሮችን ማስጠጋት ጀምሯል።
@NATIONALEXAMSRESULT
𝐁𝐚𝐠𝐚 𝐚𝐲𝐲𝐚𝐚𝐧𝐚 𝐈𝐫𝐫𝐞𝐜𝐡𝐚𝐚 𝐧𝐚𝐠𝐚𝐚𝐧 𝐠𝐞𝐞𝐬𝐬𝐚𝐧! 𝐈𝐫𝐫𝐞𝐞𝐜𝐡𝐢 𝐤𝐚𝐧 𝐣𝐚𝐚𝐥𝐚𝐥𝐚𝐚, 𝐧𝐚𝐠𝐚𝐚 𝐚𝐤𝐤𝐚𝐬𝐮𝐦𝐚𝐬 𝐤𝐚𝐧 𝐭𝐨𝐤𝐤𝐮𝐦𝐦𝐚𝐚 𝐧𝐮𝐮𝐟 𝐡𝐚𝐚 𝐭𝐚'𝐮.
𝐀𝐲𝐲𝐚𝐚𝐧𝐚 𝐠𝐚𝐚𝐫𝐢𝐢!⚫🔴⚪
እንኳን ለ እሬቻ በዓል በሰላም አደረሳቹህ! እሬቻ የ ሰላም የ ፍቅር የ መተሳሰብ እሴቶቻችን መገለጫ ነው!
መልካም በዓል!🖤❤️🤍🇪🇹🇪🇹🇪🇹
Team :- @NATIONALEXAMSRESULT
𝐀𝐲𝐲𝐚𝐚𝐧𝐚 𝐠𝐚𝐚𝐫𝐢𝐢!⚫🔴⚪
እንኳን ለ እሬቻ በዓል በሰላም አደረሳቹህ! እሬቻ የ ሰላም የ ፍቅር የ መተሳሰብ እሴቶቻችን መገለጫ ነው!
መልካም በዓል!🖤❤️🤍🇪🇹🇪🇹🇪🇹
Team :- @NATIONALEXAMSRESULT