NATNAELMEKONNEN21 Telegram 44251
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ትራምፕ ዘለንስኪን “አሜሪካን አላከበርክም" ሲሉ፤ ዘለንስኪ ዋይት ኃውስን ጥለው ወጥተዋል

የአሜሪካው ፕሬዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪ በዋይት ኃውስ ያደረጉት ውይይት ያለ ምንም ስምምነት ተጠናቋል።

ዘለንስኪ ወደ ዋይት ኃውስ ያቀኑት በውድ ማእድናት ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ስምምት ለመፈራረም ቢሆን፤ ሁለቱ ወደ ክርክር እና የቃላት ግጭት አምርቶ ያለ ምንም ሰምምት ተጠናቋል።

ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር የጦፈ ውይይት ካደረጉ በኋላ ነው ውይይታው የተቋረጠው።

በዋየት ኃውስ በኦቫል ፅህፈት ቤት በነበራው ቆይታ ዶናድ ትራምፕ ቮሊድሚር ዜልኒስኪን “አክብሮት የጎደለው ባህሪ” ከሰዋል።

በንግግራው ወቅትም ትራምፕ ዘሌንስኪን “በሚሊየኖች ህይወትና በ3ኛ የዓለም ጦርት ቁማር እየተጫወትክ ነው” ብለዋል።

ዘለንስኪ የሰለም ስምምነት ለመፈረም ዋስትና ያስፈልገናል ማለታችውን ተከትሎም፤ ትራም ዘለንስኪን ያለህ አማራጭ ስምምነቱን መፈረም ነው ካልሆነ አሜሪካ ከዚህ ትወጣለች ሲሉም ተናግረዋል።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ዘለንስኪ በሰላም ውይይቱ ዙሪያ ካለመግባባታቸውም ባሻገር "ለሰላም ስትዘጋጅ ተመለሰህ ና" ብለዋል።

ይህንም ተከትሎ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ዋይት ሀውስን ጥለው የወጡ ሲሆን ሁለቱ መሪዎች ሊያደርጉት የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫም ተሰርዟል፡፡



tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44251
Create:
Last Update:

ትራምፕ ዘለንስኪን “አሜሪካን አላከበርክም" ሲሉ፤ ዘለንስኪ ዋይት ኃውስን ጥለው ወጥተዋል

የአሜሪካው ፕሬዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪ በዋይት ኃውስ ያደረጉት ውይይት ያለ ምንም ስምምነት ተጠናቋል።

ዘለንስኪ ወደ ዋይት ኃውስ ያቀኑት በውድ ማእድናት ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ስምምት ለመፈራረም ቢሆን፤ ሁለቱ ወደ ክርክር እና የቃላት ግጭት አምርቶ ያለ ምንም ሰምምት ተጠናቋል።

ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር የጦፈ ውይይት ካደረጉ በኋላ ነው ውይይታው የተቋረጠው።

በዋየት ኃውስ በኦቫል ፅህፈት ቤት በነበራው ቆይታ ዶናድ ትራምፕ ቮሊድሚር ዜልኒስኪን “አክብሮት የጎደለው ባህሪ” ከሰዋል።

በንግግራው ወቅትም ትራምፕ ዘሌንስኪን “በሚሊየኖች ህይወትና በ3ኛ የዓለም ጦርት ቁማር እየተጫወትክ ነው” ብለዋል።

ዘለንስኪ የሰለም ስምምነት ለመፈረም ዋስትና ያስፈልገናል ማለታችውን ተከትሎም፤ ትራም ዘለንስኪን ያለህ አማራጭ ስምምነቱን መፈረም ነው ካልሆነ አሜሪካ ከዚህ ትወጣለች ሲሉም ተናግረዋል።

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ዘለንስኪ በሰላም ውይይቱ ዙሪያ ካለመግባባታቸውም ባሻገር "ለሰላም ስትዘጋጅ ተመለሰህ ና" ብለዋል።

ይህንም ተከትሎ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ዋይት ሀውስን ጥለው የወጡ ሲሆን ሁለቱ መሪዎች ሊያደርጉት የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫም ተሰርዟል፡፡

BY Natnael Mekonnen


Share with your friend now:
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44251

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American