NATNAELMEKONNEN21 Telegram 44268
ልዩ መረጃ መቀሌ‼️ ጀነራል ታደሰ ወረደ በጊዚያዊ የትግራይ መስተዳደር የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው።ይህ ማስጠንቀቂያ ዋና ይዘቱ መንግስት ለማፍረስ እየሰሩ ያሉት ጥቂት አዛዦች ላይ እርምጃ እንዲወስድ የሚያስጠነቅቅ ነው።

ታደሰ ወረደ ሕገ ወጥ ጉባኤ ባደረገው ቡድን እና መንግስት ለማፍረስ እየሰራ ያለው ስራ እንዲያስቆሙ የመጨረሻ ትእዛዝ ነው የተሰጣቸው።

በትግራይ ያለው መንግስትን በማፍረስ የፕሪቶሪያ ውል እንዲጣስና ህዝቡ ወደ ጦርነት ለማስገባት ጉባኤ ያደረገው ቡድን ከጥቂት በጥቅም የተሳሰሩ አዛዦች ሴራ እንዳለ ይታወቃል።ሆኖም ይህ አካሄድ በተለይም ጀነራል ታደሰ የማስቆመው ከሆነ ተጠያቂ እንደሚሆን እና መንግስት በማፍረስ ሀላፊነት እንደሚወስድ ደብዳቤ ደርሶታል።



tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44268
Create:
Last Update:

ልዩ መረጃ መቀሌ‼️ ጀነራል ታደሰ ወረደ በጊዚያዊ የትግራይ መስተዳደር የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው።ይህ ማስጠንቀቂያ ዋና ይዘቱ መንግስት ለማፍረስ እየሰሩ ያሉት ጥቂት አዛዦች ላይ እርምጃ እንዲወስድ የሚያስጠነቅቅ ነው።

ታደሰ ወረደ ሕገ ወጥ ጉባኤ ባደረገው ቡድን እና መንግስት ለማፍረስ እየሰራ ያለው ስራ እንዲያስቆሙ የመጨረሻ ትእዛዝ ነው የተሰጣቸው።

በትግራይ ያለው መንግስትን በማፍረስ የፕሪቶሪያ ውል እንዲጣስና ህዝቡ ወደ ጦርነት ለማስገባት ጉባኤ ያደረገው ቡድን ከጥቂት በጥቅም የተሳሰሩ አዛዦች ሴራ እንዳለ ይታወቃል።ሆኖም ይህ አካሄድ በተለይም ጀነራል ታደሰ የማስቆመው ከሆነ ተጠያቂ እንደሚሆን እና መንግስት በማፍረስ ሀላፊነት እንደሚወስድ ደብዳቤ ደርሶታል።

BY Natnael Mekonnen




Share with your friend now:
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44268

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Click “Save” ;
from us


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American