ልዩ መረጃ‼️
የትግራይ ገቢዎች ዳይሬክተር አቶ ክብሮም ፍስሀየ ከሀገር ለመኮብለል ሲሉ በኢሚግሬሽን ድህንነቶች እንዲመለሱ ተደርገዋል። አቶ ክብሮም ትግራይ ውስጥ ባላቸው ስልጣን ተጠቅመው በተለይም ህገወጥ ጉባኤ ካደረገው ቡድን ጋር በመቀናጀት ከብዙ ባለሀብቶች ግብር ይነቀስባችሃል በማለት ገንዘብ ተቀብለው ብዙ ወንጀሎች መፈፀማቸው ይታወቃል።
አቶ ከብሮም ከትግራይ ፋይናንስ ሐላፊ የሆነችው ዶከተር ምህረት ጋር በመቀናጀት የመንግስት ሀብት መዝብረው ወደ ህገወጥ ቡድኑ የየከቲት በአል ለማክበር መስጠቻውን መረጃዎች አሉ። ዶክተር ምህረት በወንጀል ታስረው ከቅርብ ጊዜ በፊት ምክንያቱ ባልታወቀ ተፈትተው ድጋሚ ስልጣን መያዛቸው ይታወቃል። ዶ/ር ምህረት የተፈቱት በ #ታደሰ_ወረደ አማካኝነት መሆኑን ይታወቃል።
የትግራይ ገቢዎች ዳይሬክተር አቶ ክብሮም ፍስሀየ ከሀገር ለመኮብለል ሲሉ በኢሚግሬሽን ድህንነቶች እንዲመለሱ ተደርገዋል። አቶ ክብሮም ትግራይ ውስጥ ባላቸው ስልጣን ተጠቅመው በተለይም ህገወጥ ጉባኤ ካደረገው ቡድን ጋር በመቀናጀት ከብዙ ባለሀብቶች ግብር ይነቀስባችሃል በማለት ገንዘብ ተቀብለው ብዙ ወንጀሎች መፈፀማቸው ይታወቃል።
አቶ ከብሮም ከትግራይ ፋይናንስ ሐላፊ የሆነችው ዶከተር ምህረት ጋር በመቀናጀት የመንግስት ሀብት መዝብረው ወደ ህገወጥ ቡድኑ የየከቲት በአል ለማክበር መስጠቻውን መረጃዎች አሉ። ዶክተር ምህረት በወንጀል ታስረው ከቅርብ ጊዜ በፊት ምክንያቱ ባልታወቀ ተፈትተው ድጋሚ ስልጣን መያዛቸው ይታወቃል። ዶ/ር ምህረት የተፈቱት በ #ታደሰ_ወረደ አማካኝነት መሆኑን ይታወቃል።
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44269
Create:
Last Update:
Last Update:
ልዩ መረጃ‼️
የትግራይ ገቢዎች ዳይሬክተር አቶ ክብሮም ፍስሀየ ከሀገር ለመኮብለል ሲሉ በኢሚግሬሽን ድህንነቶች እንዲመለሱ ተደርገዋል። አቶ ክብሮም ትግራይ ውስጥ ባላቸው ስልጣን ተጠቅመው በተለይም ህገወጥ ጉባኤ ካደረገው ቡድን ጋር በመቀናጀት ከብዙ ባለሀብቶች ግብር ይነቀስባችሃል በማለት ገንዘብ ተቀብለው ብዙ ወንጀሎች መፈፀማቸው ይታወቃል።
አቶ ከብሮም ከትግራይ ፋይናንስ ሐላፊ የሆነችው ዶከተር ምህረት ጋር በመቀናጀት የመንግስት ሀብት መዝብረው ወደ ህገወጥ ቡድኑ የየከቲት በአል ለማክበር መስጠቻውን መረጃዎች አሉ። ዶክተር ምህረት በወንጀል ታስረው ከቅርብ ጊዜ በፊት ምክንያቱ ባልታወቀ ተፈትተው ድጋሚ ስልጣን መያዛቸው ይታወቃል። ዶ/ር ምህረት የተፈቱት በ #ታደሰ_ወረደ አማካኝነት መሆኑን ይታወቃል።
የትግራይ ገቢዎች ዳይሬክተር አቶ ክብሮም ፍስሀየ ከሀገር ለመኮብለል ሲሉ በኢሚግሬሽን ድህንነቶች እንዲመለሱ ተደርገዋል። አቶ ክብሮም ትግራይ ውስጥ ባላቸው ስልጣን ተጠቅመው በተለይም ህገወጥ ጉባኤ ካደረገው ቡድን ጋር በመቀናጀት ከብዙ ባለሀብቶች ግብር ይነቀስባችሃል በማለት ገንዘብ ተቀብለው ብዙ ወንጀሎች መፈፀማቸው ይታወቃል።
አቶ ከብሮም ከትግራይ ፋይናንስ ሐላፊ የሆነችው ዶከተር ምህረት ጋር በመቀናጀት የመንግስት ሀብት መዝብረው ወደ ህገወጥ ቡድኑ የየከቲት በአል ለማክበር መስጠቻውን መረጃዎች አሉ። ዶክተር ምህረት በወንጀል ታስረው ከቅርብ ጊዜ በፊት ምክንያቱ ባልታወቀ ተፈትተው ድጋሚ ስልጣን መያዛቸው ይታወቃል። ዶ/ር ምህረት የተፈቱት በ #ታደሰ_ወረደ አማካኝነት መሆኑን ይታወቃል።
BY Natnael Mekonnen


Share with your friend now:
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44269