NATNAELMEKONNEN21 Telegram 44277
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ከሞት በላይ እንሙት፤ደማችን ሺህ ጊዜ ይፍሰስ" 🇪🇹🇪🇹

የአበው የአርበኝነት ቅርስ ፤ የነፃነት ገድል ፋና፣
ወደ ትውልድ ተሸጋግሮ ፤ ወርሶት ፀንቷል እንደገና።
ምድራዊ ፈተናው በዝቶ ፤ ዙሪያው ቢነድ ቢጎመራ፣
ጥሰነው እናልፋዋለን ፤ የማይሞት ታሪክ ልንሰራ።

ህዝብ ነው ሃያል ክንዳችን ፤
ሰላም ልማት ነው ቋንቋችን፣
የመፈቃቀድ አንድነት ፤ እኩልነት ነው ዜማችን፣
የማንጨበጥ ነበልባል ፤ እሳት ነን ለጠላታችን፣
ፍሙ ከርቀት ይፋጃል ፤ ብረት ያቀልጣል ክንዳችን።

ኢትዮጵያ በኛ ደም ደምቃ ፤ ባፅማችን ፍላፅ ተማግራ፣
እንደታፈረች እንድትኖር ፤ ከዘመን ዘመን ተከብራ።
ከመሞት በላይ እንሙት ፤ ደማችን ሺ ግዜ ይፍሰስ፣
አየር አፈሯ ይባረክ ፤ ምንግዜም ስሟ ይታደስ።"

ክብር ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ የገጠሟትን የውጭ እና የውስጥ ፈተናዎች በአንፀባራቂ ድል እንድትሻገር ለሚዋደቁ ጀግኖች ልጆቿ ይሁን‼️🙏🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ክብር ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ‼️



tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44277
Create:
Last Update:

"ከሞት በላይ እንሙት፤ደማችን ሺህ ጊዜ ይፍሰስ" 🇪🇹🇪🇹

የአበው የአርበኝነት ቅርስ ፤ የነፃነት ገድል ፋና፣
ወደ ትውልድ ተሸጋግሮ ፤ ወርሶት ፀንቷል እንደገና።
ምድራዊ ፈተናው በዝቶ ፤ ዙሪያው ቢነድ ቢጎመራ፣
ጥሰነው እናልፋዋለን ፤ የማይሞት ታሪክ ልንሰራ።

ህዝብ ነው ሃያል ክንዳችን ፤
ሰላም ልማት ነው ቋንቋችን፣
የመፈቃቀድ አንድነት ፤ እኩልነት ነው ዜማችን፣
የማንጨበጥ ነበልባል ፤ እሳት ነን ለጠላታችን፣
ፍሙ ከርቀት ይፋጃል ፤ ብረት ያቀልጣል ክንዳችን።

ኢትዮጵያ በኛ ደም ደምቃ ፤ ባፅማችን ፍላፅ ተማግራ፣
እንደታፈረች እንድትኖር ፤ ከዘመን ዘመን ተከብራ።
ከመሞት በላይ እንሙት ፤ ደማችን ሺ ግዜ ይፍሰስ፣
አየር አፈሯ ይባረክ ፤ ምንግዜም ስሟ ይታደስ።"

ክብር ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ የገጠሟትን የውጭ እና የውስጥ ፈተናዎች በአንፀባራቂ ድል እንድትሻገር ለሚዋደቁ ጀግኖች ልጆቿ ይሁን‼️🙏🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ክብር ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ‼️

BY Natnael Mekonnen


Share with your friend now:
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44277

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Channel login must contain 5-32 characters Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. Healing through screaming therapy But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered."
from us


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American