NATNAELMEKONNEN21 Telegram 44282
በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ2 ነጥብ 7 ሚሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ቦንድ ግዢ ፈጸመ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 1/2017(ኢዜአ)፦በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ2 ነጥብ 7 ሚሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ቦንድ ግዢ ፈጽሟል።

በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ስራ አስፈጻሚ አመራሮች አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በተገኙበት የቦንድ ግዢውን አስረክበዋል።

ኮሚዩኒቲው ከዚህ ቀደም በሀገራችን ለሚደረጉ የተለያዩ የልማት ጥሪዎች እና ማህበራዊ ድጋፎች ህዝቡን በማስተባበር ትልቅ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

ዘንድሮም የ2 ነጥብ7 ሚሊየን የጅቡቲ ፍራንክ የቦንድ ግዥ ለአምባሳደሩ በማስረከብ ድጋፋቸውን መግለጻቸውን የኤምባሲው መረጃ ያመለክታል።



tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44282
Create:
Last Update:

በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ2 ነጥብ 7 ሚሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ቦንድ ግዢ ፈጸመ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 1/2017(ኢዜአ)፦በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ2 ነጥብ 7 ሚሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ቦንድ ግዢ ፈጽሟል።

በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ስራ አስፈጻሚ አመራሮች አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በተገኙበት የቦንድ ግዢውን አስረክበዋል።

ኮሚዩኒቲው ከዚህ ቀደም በሀገራችን ለሚደረጉ የተለያዩ የልማት ጥሪዎች እና ማህበራዊ ድጋፎች ህዝቡን በማስተባበር ትልቅ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

ዘንድሮም የ2 ነጥብ7 ሚሊየን የጅቡቲ ፍራንክ የቦንድ ግዥ ለአምባሳደሩ በማስረከብ ድጋፋቸውን መግለጻቸውን የኤምባሲው መረጃ ያመለክታል።

BY Natnael Mekonnen






Share with your friend now:
tgoop.com/NatnaelMekonnen21/44282

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

4How to customize a Telegram channel? Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). Content is editable within two days of publishing
from us


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American