NUENSAK Telegram 1961
ገፅ- ፪
አርብ:- ሰው የተፈጠረበት ቀን፡፡
........./////..........
ስህተትን አለመቀበል ያህል ደዌ የለም፡፡ ስናጠፋ እንፈራለን ስንፈራ እንደበቃለን ስንደበቅ እንጋለጣለን ስንጋለጥ እንዋሻለን ስንዋሽ እንሳሳታለን ስንሳሳት እንፈራለን.....ተመሳሳይ አዙሪት ውስጥ እንወድቃለን፡፡
ሰው መሆናችንን መቀበል የምንወደው በበጎ ጎኑ ብቻ ነው፡፡ ክፉ ማንነታችን ላይ ሰውነትን እናጣጥላለን እንነጥላለን፡፡
ልክ ስንሆን እኛ ነን ብለን ደረት እንነፋለን፡፡ ስንሳሳት ሌላ 'እኛ' እንፈጥራለን፡፡ ስህተታችንንን ለሰይጣን ወይ ለመጠጥ ወይ ለስሜታዊነት እንድረዋለን፡፡ የናንተ ነው ስንባል አንቀበለውም፡፡
በሰው እና በፈጣሪ መሐል ያለ እርቅ የሚጀመረው ስህተትን በመቀበል ነው፡፡ ያልተቀበልነው ስህተት ይቅርታን አያሰጠንም፡፡
ከፈጣሪም ከራሳችንም ጋር ያለንን እርቅ ስሕተታችንን በመቀበል እንጀምረው፡፡ ከደሙ ንፁህ ነኝ ማለት ብቻ ንፁህ አያረገንም፡፡ እጃችንን ስንታጠበው ብንውል አንነጻም፡፡
መቀበል፡፡
እንደሴተኛ አዳሪዋ ሴት ....እንጴጥሮስ .....እንደ.... እንደ.....መቀበል ነጻ ያወጣናል፡፡
ተባረክ ስሕተት
ተመስገን ስሕተት ብለን አሜን ካልን ንስሃም ቅርብ ነው፡፡ እንቅልፋችንን የምናጣው በስሕተት ቆጠራ ጊዜያችንን ስለምንገፋው ነው፡፡ ይቅር እንበለው እኛነታችንን፡፡
እንታረቀው፡፡ ከራሳችን እና ከሰዎች ስሕተት ጋር ማሪያም ጣት እንሰጣጥ፡፡

* * * * * * * * * *



tgoop.com/Nuensak/1961
Create:
Last Update:

ገፅ- ፪
አርብ:- ሰው የተፈጠረበት ቀን፡፡
........./////..........
ስህተትን አለመቀበል ያህል ደዌ የለም፡፡ ስናጠፋ እንፈራለን ስንፈራ እንደበቃለን ስንደበቅ እንጋለጣለን ስንጋለጥ እንዋሻለን ስንዋሽ እንሳሳታለን ስንሳሳት እንፈራለን.....ተመሳሳይ አዙሪት ውስጥ እንወድቃለን፡፡
ሰው መሆናችንን መቀበል የምንወደው በበጎ ጎኑ ብቻ ነው፡፡ ክፉ ማንነታችን ላይ ሰውነትን እናጣጥላለን እንነጥላለን፡፡
ልክ ስንሆን እኛ ነን ብለን ደረት እንነፋለን፡፡ ስንሳሳት ሌላ 'እኛ' እንፈጥራለን፡፡ ስህተታችንንን ለሰይጣን ወይ ለመጠጥ ወይ ለስሜታዊነት እንድረዋለን፡፡ የናንተ ነው ስንባል አንቀበለውም፡፡
በሰው እና በፈጣሪ መሐል ያለ እርቅ የሚጀመረው ስህተትን በመቀበል ነው፡፡ ያልተቀበልነው ስህተት ይቅርታን አያሰጠንም፡፡
ከፈጣሪም ከራሳችንም ጋር ያለንን እርቅ ስሕተታችንን በመቀበል እንጀምረው፡፡ ከደሙ ንፁህ ነኝ ማለት ብቻ ንፁህ አያረገንም፡፡ እጃችንን ስንታጠበው ብንውል አንነጻም፡፡
መቀበል፡፡
እንደሴተኛ አዳሪዋ ሴት ....እንጴጥሮስ .....እንደ.... እንደ.....መቀበል ነጻ ያወጣናል፡፡
ተባረክ ስሕተት
ተመስገን ስሕተት ብለን አሜን ካልን ንስሃም ቅርብ ነው፡፡ እንቅልፋችንን የምናጣው በስሕተት ቆጠራ ጊዜያችንን ስለምንገፋው ነው፡፡ ይቅር እንበለው እኛነታችንን፡፡
እንታረቀው፡፡ ከራሳችን እና ከሰዎች ስሕተት ጋር ማሪያም ጣት እንሰጣጥ፡፡

* * * * * * * * * *

BY ኑ እንሳቅ😂😂😂


Share with your friend now:
tgoop.com/Nuensak/1961

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram ኑ እንሳቅ😂😂😂
FROM American