NUENSAK Telegram 1973
እናቴ
"ፌስቡክ ክፈትልኝ"

ደገጥኩ ፡፡ የቀልዷን ቢሆንም ቢሆንም ክው አልኩ፡፡ "ለምንሽ?" ልላት ነበር ተውኩት፡፡

እናቴ ፌስቡክ የላትም!!! ስለዚህ ምርጥ እናት አለኝ፡፡

በውስጤ ስንቱን አወጣሁ አወረድሁ....
:
ታድለሻል አንቺስ ባለሽበት አለሽ፡፡
በነበርሽበት፡፡ ሽበት ጨመርሽ እንጂ፡፡ ንቀት አልጨመርሽም፡፡ ታድለሻል፡፡


የእናትነት በረከት ስለልጇ ምንም መረጃ አለመስማቷ መሰለኝ፡፡ ዘላለም የፍቅር ሀውልቷን የሚንድባት ምንም ነገር አታውቅም፡፡


ከሰው
ከሴት
ከመጠጥ ቤት ዳታ የላትም ስለልጇ፡፡ ምን እንደተባለ ምን እንደሚባል አታውቅም፡፡


እናቴ ፌስቡክ የላትም!!!
ያው ነች ለልጇ እንደነበረችው፡፡ እንደስላሴ ቁጥር፡፡ አልጨመረችም አልቀነሰችም፡፡

የልጇን ጉድ የስሙን ብዛት እንደመልዕክት ዩሀንስ ቃላት አንዴ የሚጣል አንዴ የሚነሳ ልጅ እንዳላት አታውቅም፡፡ ታድላ!!!

"ይቅርብሽ አልኳት" በደፈናው፡፡
:
ካህን ከነታቦቱ የሚታማበት ሰፈር ነው ፌስቡክ

አልኳት::

ገጣሚ ከነውርደት አጋጣሚው የሚዘረገፍበት

ማርያም ከነልጇ የምትሰደብበት

አንዳንዱ "እናትህ እንዲህ ትሁን" ብሎ ለእናት ያለውን ክብር የሚያስረዳበት ..የሚከራከርበት፡፡

ጁመዓ ከነሼኹ የሚዋረድበት

ጠቅላይ ሚንስትሩ ተከታይ ለማፍራት ከሀበሻ ሜም ጋር የሚፎካከሩበት

በሰባት ሥላሴ ናቸው ብሎ ሰባት ላይክ ለማግኘት ሰባቴ ጥቅስ የሚለጥፍ ሰው የሞላበት

ባለዜና
ባለዜማ
ባለሀገር
ባለሸገር
ባለ በሌለ ነገር ሁሉ የሚዘባረቅበት...

ኢንተርኔት አይደለም አምፖል ለሌላቸው ገበሬዎች በኢንተርኔት ትግል የሚካሄድበት የሆነ ነገር ነው ፌስቡክ፡፡
" ይቅርብሽ " አልኳት በደፈናው፡፡



እናቴ ፌስቡክ የላትም!!! ስለዚህ እናት አለኝ፡፡



tgoop.com/Nuensak/1973
Create:
Last Update:

እናቴ
"ፌስቡክ ክፈትልኝ"

ደገጥኩ ፡፡ የቀልዷን ቢሆንም ቢሆንም ክው አልኩ፡፡ "ለምንሽ?" ልላት ነበር ተውኩት፡፡

እናቴ ፌስቡክ የላትም!!! ስለዚህ ምርጥ እናት አለኝ፡፡

በውስጤ ስንቱን አወጣሁ አወረድሁ....
:
ታድለሻል አንቺስ ባለሽበት አለሽ፡፡
በነበርሽበት፡፡ ሽበት ጨመርሽ እንጂ፡፡ ንቀት አልጨመርሽም፡፡ ታድለሻል፡፡


የእናትነት በረከት ስለልጇ ምንም መረጃ አለመስማቷ መሰለኝ፡፡ ዘላለም የፍቅር ሀውልቷን የሚንድባት ምንም ነገር አታውቅም፡፡


ከሰው
ከሴት
ከመጠጥ ቤት ዳታ የላትም ስለልጇ፡፡ ምን እንደተባለ ምን እንደሚባል አታውቅም፡፡


እናቴ ፌስቡክ የላትም!!!
ያው ነች ለልጇ እንደነበረችው፡፡ እንደስላሴ ቁጥር፡፡ አልጨመረችም አልቀነሰችም፡፡

የልጇን ጉድ የስሙን ብዛት እንደመልዕክት ዩሀንስ ቃላት አንዴ የሚጣል አንዴ የሚነሳ ልጅ እንዳላት አታውቅም፡፡ ታድላ!!!

"ይቅርብሽ አልኳት" በደፈናው፡፡
:
ካህን ከነታቦቱ የሚታማበት ሰፈር ነው ፌስቡክ

አልኳት::

ገጣሚ ከነውርደት አጋጣሚው የሚዘረገፍበት

ማርያም ከነልጇ የምትሰደብበት

አንዳንዱ "እናትህ እንዲህ ትሁን" ብሎ ለእናት ያለውን ክብር የሚያስረዳበት ..የሚከራከርበት፡፡

ጁመዓ ከነሼኹ የሚዋረድበት

ጠቅላይ ሚንስትሩ ተከታይ ለማፍራት ከሀበሻ ሜም ጋር የሚፎካከሩበት

በሰባት ሥላሴ ናቸው ብሎ ሰባት ላይክ ለማግኘት ሰባቴ ጥቅስ የሚለጥፍ ሰው የሞላበት

ባለዜና
ባለዜማ
ባለሀገር
ባለሸገር
ባለ በሌለ ነገር ሁሉ የሚዘባረቅበት...

ኢንተርኔት አይደለም አምፖል ለሌላቸው ገበሬዎች በኢንተርኔት ትግል የሚካሄድበት የሆነ ነገር ነው ፌስቡክ፡፡
" ይቅርብሽ " አልኳት በደፈናው፡፡



እናቴ ፌስቡክ የላትም!!! ስለዚህ እናት አለኝ፡፡

BY ኑ እንሳቅ😂😂😂


Share with your friend now:
tgoop.com/Nuensak/1973

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. ZDNET RECOMMENDS 4How to customize a Telegram channel? Healing through screaming therapy “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said.
from us


Telegram ኑ እንሳቅ😂😂😂
FROM American