ONLYFORTRUTHERSJ Telegram 3059
Forwarded from ABX
ከቻልክ ... ከሆነልህ ...
***
የዕለቱን የሶላት ማሰርያህን ዊትር አድርግ፡፡ ወቅቱም ከሱብሒ ሶላት በፊት ይሁን፡፡ በአንዲት ረካዓም ብትሆን ወትር፡፡
ከዚያም በመስገጃህ ላይ ትንሽ ተቀመጥ፣ አላህን አውሳ፣ ኢስቲግፋር አድርግ፣ አላህን ቀድስ፣ ለዱዓ እጅህን አንሳ፣ ወሳኝ ሰዓት ነዉና፡፡

ትንሽ ቆይቶ ሱብሒ ሶላት ይገባል፤ ለአዛን አድራጊው ተከታተለዉና የሚለዉን በል፣ ከአዛኑም በኋላ ለአላህ መልዕክተኛ ወሲላን ለምን፣ ምልጃቸዉን ልትታደል ትችላለህና፤
ቀጥሎ የሱብሒን ሶላት ሁለት ረከዐህ ሱንና እንዳትረሳ፣ ከዚያም በጀማዓ ሱብሒን ስገድ፣ ከሱብሒ በኋላ አዝካሮችን አድርግ፣ ከቁርኣን ትንሽ አንብብ፣
እንዳትተኛ፣ ዚክር እያደረግክ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ቆይ፡፡ ስትነሳ ፊትህ እንደሚበራ፣ ሪዝቅህ እንደሚሰፋ፣ ልቦናህ እንደሚረጋጋ እወቅ፡፡ በየቀኑ ይህንኑ ደጋግም፤ ዉሎህ ደስ ስለሚል ደስ ይበልህ፡፡


http://www.tgoop.com/MuhammedSeidABX



tgoop.com/ONLYFORTRUTHERSJ/3059
Create:
Last Update:

ከቻልክ ... ከሆነልህ ...
***
የዕለቱን የሶላት ማሰርያህን ዊትር አድርግ፡፡ ወቅቱም ከሱብሒ ሶላት በፊት ይሁን፡፡ በአንዲት ረካዓም ብትሆን ወትር፡፡
ከዚያም በመስገጃህ ላይ ትንሽ ተቀመጥ፣ አላህን አውሳ፣ ኢስቲግፋር አድርግ፣ አላህን ቀድስ፣ ለዱዓ እጅህን አንሳ፣ ወሳኝ ሰዓት ነዉና፡፡

ትንሽ ቆይቶ ሱብሒ ሶላት ይገባል፤ ለአዛን አድራጊው ተከታተለዉና የሚለዉን በል፣ ከአዛኑም በኋላ ለአላህ መልዕክተኛ ወሲላን ለምን፣ ምልጃቸዉን ልትታደል ትችላለህና፤
ቀጥሎ የሱብሒን ሶላት ሁለት ረከዐህ ሱንና እንዳትረሳ፣ ከዚያም በጀማዓ ሱብሒን ስገድ፣ ከሱብሒ በኋላ አዝካሮችን አድርግ፣ ከቁርኣን ትንሽ አንብብ፣
እንዳትተኛ፣ ዚክር እያደረግክ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ቆይ፡፡ ስትነሳ ፊትህ እንደሚበራ፣ ሪዝቅህ እንደሚሰፋ፣ ልቦናህ እንደሚረጋጋ እወቅ፡፡ በየቀኑ ይህንኑ ደጋግም፤ ዉሎህ ደስ ስለሚል ደስ ይበልህ፡፡


http://www.tgoop.com/MuhammedSeidABX

BY በቁርአን ጥላ ስር


Share with your friend now:
tgoop.com/ONLYFORTRUTHERSJ/3059

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Write your hashtags in the language of your target audience.
from us


Telegram በቁርአን ጥላ ስር
FROM American