ONLYFORTRUTHERSJ Telegram 3098
🤪እብዱ ደራሲ

#ተከታታይ ልቦለድ📖

#ክፍል አራት(4)


እንደገመትኩት ነበር የሆነው ደውለው ፈተናውን እንዳለፍኩ እና ስራ መጀመር እንዳለብኝ ተነገረኝ።የሀዘን እና የደስታ ስሜት ነበር የተሰማኝ፤ቀስ ብዬ ለኡሚ ነገርኳት ኡሚ በጣም ትጨነቅላታለች"በቃ አትንገሪያት ይከፋታል ለሷ ካልተደውለላት ስራው ይቀራል!እኔ እናታቹ እንድትለያዩ አልፈልግም ስትለኝ ቅልል አለኝ ወደ ክፍሌ ስገባ ሰሙ ነቅታለች"ሴትዬ ተነስተሻል እንዴ?ነይ በይ ቁርስ ቀርቧል አልኳትና ወጣው ሰሙ ፊቷ ልክ አይደለም የተረበሸ ከተማ መስላለች ቁርሱንም በስርዐት እየበላች አይደለም።የሰሙ እንደዛ መሆን ስናይ የኔም የኡሚም ግምት አንድ አይነት ነበር።"ምነው ሰሙ ደና አይደለሽም እንዴ ፊትሽ ልክ አይደለም?"አለቻት።"አረ ምንም አልሆንኩም ኡሚ ማታ ስቅዥ ነበር ያደርኩት"አለቻት።እየዋሸች እንደሆነ ሁለታችንም አውቀናል።"አብሽሪ እህቴ ብዬ ሳብ አድርጌ አቀፍኳት"አንገቴ ውስጥ ተወሽቃ"እወድሻለው እሺ ምንም ይሁን ምን ካንቺ አይበልጥብኝም"ስትወኝ ሳላስበው እንባዬ ወረደ ኡሚ ብቸኛ ልጇ ስለሆንኩ እንደዚህ አይነት እህት በማግኘቴ ደስ ብሏታል።"አብሽሩ ልጆቼ እኔ እናታቹ እያለው ማንም አይለያቹም!"ብላን የበላንበትን እቃ አንስታ ወደ ኩሽና ገባች ሰሙም ሱፍራውን ጠቅለል አድርጋ ተከትላት ገባች ኡሚና ሰሙ በሹክሹክታ ሲያወሩ ይሰማኛል፤ኡሚ ለሰሙ እየነገረቻት ይሁን?ብዬ በጣም ፈርቻለው።ወሬያቸውን ጨርሰው ከኩሽና ሲወጡ ኡሚ ያለመደባትን"ሂዱ በሉ የሰሙን ቤት ፏ ፏ አድርጋቹ ኑ ብላ ላከችን"ሰሙም አይይ እኔ ለብቻዬ እሄዳለው አለች።"ከመች ጀምሮ"?አለች ኡሚ በመቆጣት ድምፅ እኔም ግራ በመጋባት ቀና ብዬ አየሗት እንደከፋት ታስታውቃለች ኡሚን በቁጣ አይነት አስተያየት ሳያት"ምን ታፈጪብኛለሽ? ተነሺ ደርሳቹ ኑ"አለችኝ።አሀሀ ሌላ ቀን የሰሙን ቤት አፅድተን እንመለስ ስንል የምን ቤት ነው?የሷ ቤት እዚህ ነው!እንደውም እቃውን ጭናቹ ኑ!ነበር የምትለን ዛሬ ምን ተገኘና?በቃ ሰሙ ፈተናውን አላለፈችም!ኡሚም ነግራታለች ለዛ ነው ሰሙም ብቻዬን እሄዳለው ያለችው ኡፍፍ ኡሚ ምን አጣደፋት ደሞ ይቀራል ብላኝ አልነበር እንዴ?ብቻ በፍርሀት ስሜት ውስጥ ሆኜ ከሰሙ ጋር ተያይዘን ወጣን።የሰሙ ቤት ከኛ ብዙም አይርቅም፤ሌላ ቀን በእግራችን ነበር የምንሄደው፤ዛሬ ግን ሁለታችንም አይደለም እየተንጓተትን በእግራችን ልንሄድ እቤት ብንቀመጥ ሁላ ደስተኞች ነበርን።ከኡሚ ጋር ላለመነታረክ ነው የወጣነው፤ምንም አላወራንም።አንዴ ብቻ ሰሙ"ሲሁ ከድርጅቱ ደወሉልሽ እንዴ?"አለችኝ።"አይ" አልደወሉም ላንቺ ደወሉልሽ እንዴ?አልኳት።"አይ" አለችኝ ብቻ እንደዛ እንደደበረን የሰሙን ቤት አፅድተን ተመለስን።

...............


ቤት ስንገባ ኡሚ ጓረቤት ሰብስባ ዳቦ ደፍታ ቤቱን በዐል አስመስላ ነበር የጠበቀችን።ገና ከበር ስንገባ በእልልታ ግቢውን አቀለጠችው እኔም ሰሙም ተያየን ለካ ሁለታችንም ፈተናውን አልፈን ኖሯል እኔም ለሷ ፈርቼ እሷም ለኔ ፈርታ ነበር ያልተነጋገርነው ምንኛ ያማረ ጓደኝነት😍 ከሳምንት በሗላ ስራችንን ጀመርን አንድ ድርጅት አንድ ቢሮ ላይ ሰሙ አንዳንዴ ቤቷ ብዙውን ጊዜ ደግሞ እኛ ቤት መኖር ጀምራለች።

...............


"ነይ በቃ ምግብ አልበላሁም እየሄድን እነግርሻለው"አልኳት እና የቢሮውን በር ዘግተን ወጣን።ወደ ምግብ ቤቱ ስንሄድ ጠዋት የሆነውን ከ"ሀ" እስከ "ፐ" ነገርኳት ሰሙ ማሂርን ሰፈር ላይ ታውቀዋለች የመጀመሪያ ሰሞን ትፈራው ነበር!ጭራሽ ከቤት መውጣት እስክትፈራ ድረስ ከጊዜ በሗላ ግን ማሂር እብድ አይደለም!ብላ ትሞግት ጀምራለች።በነገርኳት ነገር አዝናለች፤የኔ ስሜት ተጋብቶባታል፤ተፅናንታ ልታፅናናኝ ፈልጋለች፡ግን ሁለታችንም ልባችን ፈርቷል ማሂር ሞቶ ይሆን?የሁለታችንም ጥያቄ ነው!ምግቡን አዘን ቀማምሰን ተውነው፤"ምነው?ምግቡ አልጣፈጣቹም እንዴ?"የሚለው የእማማ ድምፅ ነበር ከሀሳባችን ያባነነን፡ልክ እንደተመካከረ ሰው እኩል "አረ ይጣፍጣል እማማ!"አልን ንግግራችን ለራሳችን ፈገግ አደረገን እና ሂሳብ ከፍለን ወጣን የሁለታችንም ሀሳብ ማሂር ጋር ስለነበር ምንም ማውራት አልቻልንም በሀሳብ ተጠምደን ወደ ቢሮ በዝግታ እየሄድን የኔ ስልክ ጠራ ኡሚ ነበረች............


.............ይቀጥላል...............


https://www.tgoop.com/tesefgna



tgoop.com/ONLYFORTRUTHERSJ/3098
Create:
Last Update:

🤪እብዱ ደራሲ

#ተከታታይ ልቦለድ📖

#ክፍል አራት(4)


እንደገመትኩት ነበር የሆነው ደውለው ፈተናውን እንዳለፍኩ እና ስራ መጀመር እንዳለብኝ ተነገረኝ።የሀዘን እና የደስታ ስሜት ነበር የተሰማኝ፤ቀስ ብዬ ለኡሚ ነገርኳት ኡሚ በጣም ትጨነቅላታለች"በቃ አትንገሪያት ይከፋታል ለሷ ካልተደውለላት ስራው ይቀራል!እኔ እናታቹ እንድትለያዩ አልፈልግም ስትለኝ ቅልል አለኝ ወደ ክፍሌ ስገባ ሰሙ ነቅታለች"ሴትዬ ተነስተሻል እንዴ?ነይ በይ ቁርስ ቀርቧል አልኳትና ወጣው ሰሙ ፊቷ ልክ አይደለም የተረበሸ ከተማ መስላለች ቁርሱንም በስርዐት እየበላች አይደለም።የሰሙ እንደዛ መሆን ስናይ የኔም የኡሚም ግምት አንድ አይነት ነበር።"ምነው ሰሙ ደና አይደለሽም እንዴ ፊትሽ ልክ አይደለም?"አለቻት።"አረ ምንም አልሆንኩም ኡሚ ማታ ስቅዥ ነበር ያደርኩት"አለቻት።እየዋሸች እንደሆነ ሁለታችንም አውቀናል።"አብሽሪ እህቴ ብዬ ሳብ አድርጌ አቀፍኳት"አንገቴ ውስጥ ተወሽቃ"እወድሻለው እሺ ምንም ይሁን ምን ካንቺ አይበልጥብኝም"ስትወኝ ሳላስበው እንባዬ ወረደ ኡሚ ብቸኛ ልጇ ስለሆንኩ እንደዚህ አይነት እህት በማግኘቴ ደስ ብሏታል።"አብሽሩ ልጆቼ እኔ እናታቹ እያለው ማንም አይለያቹም!"ብላን የበላንበትን እቃ አንስታ ወደ ኩሽና ገባች ሰሙም ሱፍራውን ጠቅለል አድርጋ ተከትላት ገባች ኡሚና ሰሙ በሹክሹክታ ሲያወሩ ይሰማኛል፤ኡሚ ለሰሙ እየነገረቻት ይሁን?ብዬ በጣም ፈርቻለው።ወሬያቸውን ጨርሰው ከኩሽና ሲወጡ ኡሚ ያለመደባትን"ሂዱ በሉ የሰሙን ቤት ፏ ፏ አድርጋቹ ኑ ብላ ላከችን"ሰሙም አይይ እኔ ለብቻዬ እሄዳለው አለች።"ከመች ጀምሮ"?አለች ኡሚ በመቆጣት ድምፅ እኔም ግራ በመጋባት ቀና ብዬ አየሗት እንደከፋት ታስታውቃለች ኡሚን በቁጣ አይነት አስተያየት ሳያት"ምን ታፈጪብኛለሽ? ተነሺ ደርሳቹ ኑ"አለችኝ።አሀሀ ሌላ ቀን የሰሙን ቤት አፅድተን እንመለስ ስንል የምን ቤት ነው?የሷ ቤት እዚህ ነው!እንደውም እቃውን ጭናቹ ኑ!ነበር የምትለን ዛሬ ምን ተገኘና?በቃ ሰሙ ፈተናውን አላለፈችም!ኡሚም ነግራታለች ለዛ ነው ሰሙም ብቻዬን እሄዳለው ያለችው ኡፍፍ ኡሚ ምን አጣደፋት ደሞ ይቀራል ብላኝ አልነበር እንዴ?ብቻ በፍርሀት ስሜት ውስጥ ሆኜ ከሰሙ ጋር ተያይዘን ወጣን።የሰሙ ቤት ከኛ ብዙም አይርቅም፤ሌላ ቀን በእግራችን ነበር የምንሄደው፤ዛሬ ግን ሁለታችንም አይደለም እየተንጓተትን በእግራችን ልንሄድ እቤት ብንቀመጥ ሁላ ደስተኞች ነበርን።ከኡሚ ጋር ላለመነታረክ ነው የወጣነው፤ምንም አላወራንም።አንዴ ብቻ ሰሙ"ሲሁ ከድርጅቱ ደወሉልሽ እንዴ?"አለችኝ።"አይ" አልደወሉም ላንቺ ደወሉልሽ እንዴ?አልኳት።"አይ" አለችኝ ብቻ እንደዛ እንደደበረን የሰሙን ቤት አፅድተን ተመለስን።

...............


ቤት ስንገባ ኡሚ ጓረቤት ሰብስባ ዳቦ ደፍታ ቤቱን በዐል አስመስላ ነበር የጠበቀችን።ገና ከበር ስንገባ በእልልታ ግቢውን አቀለጠችው እኔም ሰሙም ተያየን ለካ ሁለታችንም ፈተናውን አልፈን ኖሯል እኔም ለሷ ፈርቼ እሷም ለኔ ፈርታ ነበር ያልተነጋገርነው ምንኛ ያማረ ጓደኝነት😍 ከሳምንት በሗላ ስራችንን ጀመርን አንድ ድርጅት አንድ ቢሮ ላይ ሰሙ አንዳንዴ ቤቷ ብዙውን ጊዜ ደግሞ እኛ ቤት መኖር ጀምራለች።

...............


"ነይ በቃ ምግብ አልበላሁም እየሄድን እነግርሻለው"አልኳት እና የቢሮውን በር ዘግተን ወጣን።ወደ ምግብ ቤቱ ስንሄድ ጠዋት የሆነውን ከ"ሀ" እስከ "ፐ" ነገርኳት ሰሙ ማሂርን ሰፈር ላይ ታውቀዋለች የመጀመሪያ ሰሞን ትፈራው ነበር!ጭራሽ ከቤት መውጣት እስክትፈራ ድረስ ከጊዜ በሗላ ግን ማሂር እብድ አይደለም!ብላ ትሞግት ጀምራለች።በነገርኳት ነገር አዝናለች፤የኔ ስሜት ተጋብቶባታል፤ተፅናንታ ልታፅናናኝ ፈልጋለች፡ግን ሁለታችንም ልባችን ፈርቷል ማሂር ሞቶ ይሆን?የሁለታችንም ጥያቄ ነው!ምግቡን አዘን ቀማምሰን ተውነው፤"ምነው?ምግቡ አልጣፈጣቹም እንዴ?"የሚለው የእማማ ድምፅ ነበር ከሀሳባችን ያባነነን፡ልክ እንደተመካከረ ሰው እኩል "አረ ይጣፍጣል እማማ!"አልን ንግግራችን ለራሳችን ፈገግ አደረገን እና ሂሳብ ከፍለን ወጣን የሁለታችንም ሀሳብ ማሂር ጋር ስለነበር ምንም ማውራት አልቻልንም በሀሳብ ተጠምደን ወደ ቢሮ በዝግታ እየሄድን የኔ ስልክ ጠራ ኡሚ ነበረች............


.............ይቀጥላል...............


https://www.tgoop.com/tesefgna

BY በቁርአን ጥላ ስር


Share with your friend now:
tgoop.com/ONLYFORTRUTHERSJ/3098

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.”
from us


Telegram በቁርአን ጥላ ስር
FROM American