Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/OrthodoxAmero/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ@OrthodoxAmero P.17893
ORTHODOXAMERO Telegram 17893
እንኳን አደረሳችሁ የሚባልለት ሞት።

ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።

የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ



tgoop.com/OrthodoxAmero/17893
Create:
Last Update:

እንኳን አደረሳችሁ የሚባልለት ሞት።

ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።

የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

BY ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ


Share with your friend now:
tgoop.com/OrthodoxAmero/17893

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Each account can create up to 10 public channels To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.” Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ
FROM American