ORTHODOXBIBLESTUDY Telegram 392
አጭር የምሳ መልዕክት

ጌታችን ሲወለድ በጎችን ይጠብቁ የነበሩት እረኞች በዚያ ሌሊት በጎችን የመጠበቃቸው ምክንያት ለኦሪት መስዋዕት ሊቀርቡ የሚያስፈልጉ ስለሆኑ አውሬ እንዳይበላቸው  ነው። ለኦሪት መስዋዕት የሚሆኑትን በጎች በሚጠብቁበት በዚያች ሌሊት ግን የሐዲስ ኪዳኑ መሥዋዕት እውነተኛው [አማናዊው] በግ  ኢየሱስ ክርስቶስ ተወለደ።

ተወዳጆች ሆይ! እኛስ ጌታ በተወለደበት በዚህ ዕለት ስንቶቻችን ነን ሕይወት የማናገኝባቸውን በጎቻችን እየጠበቅን እየተንከባከብን ያለነው? በዓሉን በጭፈራ በዝሙት በስካር ለማክበር ያቀድን ስንቶቻችን ነን? ዛሬም የጌታን ልደት አስበን ከመላዕክት ጋር እንድንዘምር ቤተ ክርስቲያን ኑ ልጆቼ ብላ ትጠራናለች።

በቤተ ክርስቲያን ተገኝታችሁ በምትሰሙትና በምታዩት ሁሉ ደስ ተሰኝታችሁ እንደ እረኞቹ እግዚአብሔርን እያመሰገናችሁ ትመለሳላችሁ!

"እረኞችም እንደ ተባለላቸው ስለ ሰሙትና ስላዩት ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እያከበሩ ተመለሱ።" ሉቃ.2:20

አደራ የጌታን ልደት እንድንዘነጋ በሚያደርግ የዘፈን የስካር የጭፈራ የዝሙት በሆነው የሰይጣን ወጥመድ ውስጥ አንውደቅ!
       
       "የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ" ማር.4:23

ለሌሎችም እንዲዳረስ Share አድርጉ።



tgoop.com/Orthodoxbiblestudy/392
Create:
Last Update:

አጭር የምሳ መልዕክት

ጌታችን ሲወለድ በጎችን ይጠብቁ የነበሩት እረኞች በዚያ ሌሊት በጎችን የመጠበቃቸው ምክንያት ለኦሪት መስዋዕት ሊቀርቡ የሚያስፈልጉ ስለሆኑ አውሬ እንዳይበላቸው  ነው። ለኦሪት መስዋዕት የሚሆኑትን በጎች በሚጠብቁበት በዚያች ሌሊት ግን የሐዲስ ኪዳኑ መሥዋዕት እውነተኛው [አማናዊው] በግ  ኢየሱስ ክርስቶስ ተወለደ።

ተወዳጆች ሆይ! እኛስ ጌታ በተወለደበት በዚህ ዕለት ስንቶቻችን ነን ሕይወት የማናገኝባቸውን በጎቻችን እየጠበቅን እየተንከባከብን ያለነው? በዓሉን በጭፈራ በዝሙት በስካር ለማክበር ያቀድን ስንቶቻችን ነን? ዛሬም የጌታን ልደት አስበን ከመላዕክት ጋር እንድንዘምር ቤተ ክርስቲያን ኑ ልጆቼ ብላ ትጠራናለች።

በቤተ ክርስቲያን ተገኝታችሁ በምትሰሙትና በምታዩት ሁሉ ደስ ተሰኝታችሁ እንደ እረኞቹ እግዚአብሔርን እያመሰገናችሁ ትመለሳላችሁ!

"እረኞችም እንደ ተባለላቸው ስለ ሰሙትና ስላዩት ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እያከበሩ ተመለሱ።" ሉቃ.2:20

አደራ የጌታን ልደት እንድንዘነጋ በሚያደርግ የዘፈን የስካር የጭፈራ የዝሙት በሆነው የሰይጣን ወጥመድ ውስጥ አንውደቅ!
       
       "የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ" ማር.4:23

ለሌሎችም እንዲዳረስ Share አድርጉ።

BY ኦርቶዶክሳዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት [The Orthodox study bible]


Share with your friend now:
tgoop.com/Orthodoxbiblestudy/392

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Polls You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. 6How to manage your Telegram channel? Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት [The Orthodox study bible]
FROM American