QUREANKERIIM Telegram 1466
💜 ብዙ አይነት መፅሀፍቶች
ብዙ አይነት ስህተት በርግጠኝነት
ይኖራቸዋል በየጊዜም ይቀያየራሉ
๏ ቁርአን ግን ምንም አይነት
ስህተትም ሆነ መቀያየር የሌለበት
ብቻኛው የአላህ ንግግር ነው
๏ የዛሬ 1400 አመት እራሱ ነበር
እስካሁንም ወደፊትም እራሱ ነው

 ذَٰلِكَ الْكِتَابُ لَا رَيْبَ ۛ فِيهِ ۛ هُدًى لِلْمُتَّقِينَ
" ይህ መጽሐፍ (ከአላህ ለመሆኑ) ጥርጥር
የለበትም ለፈራህያን መሪ ነው ፡፡"
[በቀራህ 2]

አላህን መፍራትን
ሶስት ቦታዎች ላይ ፈልግ
① በቀልብህ ውስጥ
 الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ
" ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ"
[በቀራህ 3]

② በሰውነትህ ውስጥ

وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ
" ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ"
[በቀራህ 3]

③ በብርህ ውስጥ
وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنْفِقُونَ
" ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለሆኑት "
[በቀራህ 3]
https://www.tgoop.com/joinchat-TcSd56N1aJTYW5oA



tgoop.com/Qureankeriim/1466
Create:
Last Update:

💜 ብዙ አይነት መፅሀፍቶች
ብዙ አይነት ስህተት በርግጠኝነት
ይኖራቸዋል በየጊዜም ይቀያየራሉ
๏ ቁርአን ግን ምንም አይነት
ስህተትም ሆነ መቀያየር የሌለበት
ብቻኛው የአላህ ንግግር ነው
๏ የዛሬ 1400 አመት እራሱ ነበር
እስካሁንም ወደፊትም እራሱ ነው

 ذَٰلِكَ الْكِتَابُ لَا رَيْبَ ۛ فِيهِ ۛ هُدًى لِلْمُتَّقِينَ
" ይህ መጽሐፍ (ከአላህ ለመሆኑ) ጥርጥር
የለበትም ለፈራህያን መሪ ነው ፡፡"
[በቀራህ 2]

አላህን መፍራትን
ሶስት ቦታዎች ላይ ፈልግ
① በቀልብህ ውስጥ
 الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ
" ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ"
[በቀራህ 3]

② በሰውነትህ ውስጥ

وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ
" ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ"
[በቀራህ 3]

③ በብርህ ውስጥ
وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنْفِقُونَ
" ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለሆኑት "
[በቀራህ 3]
https://www.tgoop.com/joinchat-TcSd56N1aJTYW5oA

BY አል ቁርዐኑል ከሪም




Share with your friend now:
tgoop.com/Qureankeriim/1466

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram አል ቁርዐኑል ከሪም
FROM American