Telegram Web
በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ ውስጥ ለነበራችሁ ተሳትፎ  የምስክር ወረቀት (certificate ) አሰርታችሁ  በወቅቱ ላልወሰዳችሁ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ :-

ሰርተፍኬታችሁን እስከመመረቂያ ቀን ድረስ ብቻ በዋናው ጊቢ የተማሪዎች ኮምፕሌክስ ፣ ይሽሩን ኮፒ ቤት በአካል በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን ።

ከተጠቀሰው ጊዜ በኃላ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች  ሃላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እንገልፃለን ።

#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
Forwarded from H.U.P.S.A.
ስለ HUPSA ሰምተዋል?

የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ተማሪዎች ማህበር በቅርቡ የተቋቋመ ማህበር ሲሆን ጥራት ያለው እና ተግባራዊ የስነ-ልቦና እውቀትን በማስፋፋት ተማሪዎችን እንዲሁም ሰፊውን ማህበረሰብ ማገልገልን አላማው አድርጎ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።

ማንነታችንን፣ ስሜት፣ አስተሳሰብ እና ባህርያችንን፣ ግንኙነቶችን እና የማህበረሰባችንን ችግሮች በስነ ልቦና መነጽር ለመረዳት እንተጋለን። በጎ ስራም ዘላቂ አሻራ እንዳለው በመረዳት በነዚህ ሁሉ አብረን እንስራ እንላለን።

የስነልቦና ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ ነውና ሀሳቦቻችሁን እና ተሰጥኦዎቻችሁን ይዛችሁ ብቅ በሉ። ተጨልፎ ከማያልቀው ከሰው ልጅ ማንነት ጋር አብራችሁን ታገሉ።

ኑ ራሳችንን እንወቅ!

Telegram Instagram
Forwarded from Hawassa University
Upcoming Event at Hawassa University

26th Students' Graduation Ceremony on the Weekend!

Congratulations Class of 2025!

Hawassa University
Ever to Excel!
ውድ የቤታችን ድምቀቶች
እነሆ ተናፋቂዋ ቀን ደርሳለች

የልፋታችሁን ውጤት የምታዩበት ተውዳጁን ባርኔጣ የምትጭኑበት ፣ በጥቁሩ ካባ የምትዋብበት
ለዚህች ውብ ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ።

በደስታችሁ ምንግዜም ደስ ይለናል

👩‍🎓እንኳን ደስ አላችሁ 👨‍🎓

#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
ክዋክብቶቻችን ሲያንፀባርቁ የእኛም አይኖች በደስታ ይበራሉ ።

🏅ወርቅ የሆነችው የቀድሞ ፕሬዝዳንታችን አይናዲስ ታረቀኝ ከትምህርት ክፍሏ እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ 🏅 ተሸላሚ ሆናለች።

ኮርተንብሻል አይንዬ

#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የምስራች

እንኳን ደስ አላችሁ

ተናፋቂዋ ቅዳሜያችን ከነ ሞቅታዋ በእያንዳንዳችን በስክሪን ከተፍ ልትል ነው።

ከሰኔ 21/2017ዓ.ም ጀምሮ ሞቅ ደመቅ ያሉ መሰናዶዎችን በመያዝ በ Google meet መተግበሪያ በቀጥታ መተላለፍ ይጀምራል።

ከርሶ የሚጠበቀው ሰዓቱን ጠብቀው የሚለቀቀውን መስፈንጠሪያ (link) መጫን ብቻ ።

በጉጉት እንጠብቃችኋለን

📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።

🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ

  የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።

📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :-

ክረምትን......ለእረፍት ወይስ ለ"ብቁ"ነት?

1, ስኬታማ የክረምት ጊዜ ምን ምንን ያካትታል ትላላችሁ?

2,በአሁኑ ክረምት በማድረግ ላይ ያላችሁት ወይም ለማድረግ ያሰባቹት ተግባር ምንድንነው?

3,ክረምትን አስመልክቶ ሙያ ነክ ወይም እውቀት መጨበጫ ስልጠና ብታካፍሉን?

4,በስራ አለም እና በትምህርት ላይ ላለ ሰው የክረምቱ ጣዕም ልዩነት ይኖረው ይሆን?

5,የስራውን አለም የተቀላቀላችሁ፣ ተማሪዎች ክረምትን ምን በማድረግ ቢያሳልፉ ጥሩ ነው ትላላችሁ?

በጉጉት እንጠብቃችኋለን

📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።

🕰  ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ

  የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።

📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
እነሆ ሐሙስ

ከብዙ መጠፋፋት እና መነፋፈቅ በኋላ በቤታችን ተሰብስበን መፀሀፍትን የምንመረምርበት ወይ ደሞ በመፅሐፍት የምንመረመርበት ግዜው ደርሷል።

ወቅቱ ሆነና ከትንሿ ቤታችን ብንርቅም ቴክኖሎጂ ባበጀልን መተግበሪያ ሰብሰብ ልንል ዝግጅታችንን ጨርሰናል።

ወትሮም ለክረምት የተማሪ እና የመጽሐፍት ፍቅር ይደራል ።

ማንበብ ሱሳችን የሆንን እኛ ደግሞ ኑ በቤታችን ሃሳብ እንቋደስ ። ተካፍሎ መብላት እና ተካፍሎ ማንበብ ባህላችን ነውና እንላለን ።

📚 ለዳሰሳ የተመረጠው ግጥም: "የእርሷ ስም " ከተሰኘው የግጥም መድብል  "ሽማግሌ ላኪልኝ" የሚለውን ስራ

✍️ ደራሲ :-
የሀዋሳ ዩንቨርስቲ ተማሪ እና የRvc ቤተሰብ ከነበረው የህግ ባለሙያ ዳዊት ጥዑማይ

ከ 2:30 ጀምሮ
📍በ Google Meet

📌 ስራውን በ book review የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ያገኙታል ።

ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ወጣት መገለጫ ነው።

@rvcclub
@rvcbookreview
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዐዮች ስብስብ :-

ማንበብ ለምን ?

1.የምናነበው ለምን አላማ ብለን ነው? እውን ወደ አላማችንስ እየወሰደን ነው ብላችሁ ታስባላችሁ?

2.ስናነብ መረጃውን ለመያዝ ብቻ  ወይስ ችግር ለመቅረፍ ተጠቅመንበት እናውቃለን ?

3. እስከመቼ ነው ማንበብ ያለብን ብላችሁ ታስባላችሁ ? (እስክንሞት ከሚለው ውጪ በምክንያት )

4. የንባብ ቅደም ተከተል ካለው ብናነሳው። ለምሳሌ ከልብወለድ-ፍልስፍና የቱ ይቅደም

5, ለእናንተ የምንዜም ምርጥ 3 መፅሃፍት የትኞቹ ናቸው ?
( ከሃገር ውስጥም ከውጪም )

በጉጉት እንጠብቃችኋለን

📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።

🕰  ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ

  የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።

📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
BOOK AWARD 🏆
መልዕክት ከቤተሰባችን

"ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏

ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች።

የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!!

እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ 😂😂😂

ድምፅ ለመስጠት 30 ሰከንድ ብቻ፤ ሊንኩን ተጫኑ ፣ 5 ቁጥር ላይ ክቡር ልጆች ይምረጡ Submit የሚለውን መጫን አበቃ።
👇
https://docs.google.com/forms/d/1YDUXGpLnx-mlnK1ipGyhkQeiEtjx-Al10rYepswpdjI/

አመሰግናለሁ🙏
ብርሃኑበላቸው አሰፋ
2025/07/07 22:43:47
Back to Top
HTML Embed Code: