SAINTGEBRIELSUNDAYSCHOOL Telegram 13492
የቅድስት ልደታ ለማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቡራኬ ሥነ ሥርዓት ተከናወነ።

የካቲት 8/2017 ዓ.ም ሀዋሳ-ኢትዮጵያ

በሀገረ ስብከታችን የሚገኘው የዶሬ ባፈና ቅድስት ልደታ ለማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያን በአቶ ዘነበ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና አስተባባሪነት ግንባታው በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በተገኙበት ዛሬ ሥርዓተ ቡራኬው ተከናውኖ ጽላቱ በታላቅ ድምቀት ወደ ቤተ መቅደሱ ገባ።

ዶሬ ከሀዋሳ ወጣ ብሎ የሚገኝ አነስተኛ ከተማ ሲሆን በዚህ ከተማ የሚኖሩ ክርስቲያኖች የማምለኪያ ስፍራ ስላልነበራቸው ለ2 ዓመታት ያህል በኪራይ ቤት እየተሰባሰቡ በሲዳማ ሀገረ ስብከት መልካም ፈቃድ በሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ካሣሁን ወንዴ የሀዋሳ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ጸሐፊ ሲማሩ የቆዩ ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን ለማግኘት ላለፉት 17 ዓመታት ብዙ ዋጋ ከፍለዋል።
በፍቃደ እግዚአብሔር ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ ሊመረቅ ችሏል.

በዕለቱም ከብፁነታቸው በተጨማሪ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበባት ቀሲስ ሞላልኝ መርጊያ፣ሊቀ ብርሃናት ቀሲስ ተስፋዬ ስዩም የሀገረ ስብከቱ ሂሳብና በጀት ክፍል ኃላፊ፣በኩረ ትጉሃን ቀሲስ አማረ ግርማ የሀገረ ስብከቱ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ክፍል ኃላፊ፣ላዕከ ወንጌል ደግፌ ባንቡራ የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቃውንተ ቤተ ክርስትያን ፣የሀዋሳ ከተማ እና የአካባቢው ምዕመናን ተገኝተዋል።

በመጨረሻም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍም ለአካባቢው ክርስቲያኖች የእንኳን ደስ አላችሁ አባታዊ መልእክት አስተላለፈው ቤተክርስቲያኑን የሠሩ ያሰሩ ኮሚቴዎችን አመስግነው ቃለ ምዕዳን ቡራኬ ሰተው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል.

ነገ ቅዳሴ ቤቱ ይከበራል
@SaintGebrielSundaySchool



tgoop.com/SaintGebrielSundaySchool/13492
Create:
Last Update:

የቅድስት ልደታ ለማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቡራኬ ሥነ ሥርዓት ተከናወነ።

የካቲት 8/2017 ዓ.ም ሀዋሳ-ኢትዮጵያ

በሀገረ ስብከታችን የሚገኘው የዶሬ ባፈና ቅድስት ልደታ ለማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያን በአቶ ዘነበ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና አስተባባሪነት ግንባታው በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በተገኙበት ዛሬ ሥርዓተ ቡራኬው ተከናውኖ ጽላቱ በታላቅ ድምቀት ወደ ቤተ መቅደሱ ገባ።

ዶሬ ከሀዋሳ ወጣ ብሎ የሚገኝ አነስተኛ ከተማ ሲሆን በዚህ ከተማ የሚኖሩ ክርስቲያኖች የማምለኪያ ስፍራ ስላልነበራቸው ለ2 ዓመታት ያህል በኪራይ ቤት እየተሰባሰቡ በሲዳማ ሀገረ ስብከት መልካም ፈቃድ በሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ካሣሁን ወንዴ የሀዋሳ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ጸሐፊ ሲማሩ የቆዩ ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን ለማግኘት ላለፉት 17 ዓመታት ብዙ ዋጋ ከፍለዋል።
በፍቃደ እግዚአብሔር ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ ሊመረቅ ችሏል.

በዕለቱም ከብፁነታቸው በተጨማሪ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ጥበባት ቀሲስ ሞላልኝ መርጊያ፣ሊቀ ብርሃናት ቀሲስ ተስፋዬ ስዩም የሀገረ ስብከቱ ሂሳብና በጀት ክፍል ኃላፊ፣በኩረ ትጉሃን ቀሲስ አማረ ግርማ የሀገረ ስብከቱ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ ክፍል ኃላፊ፣ላዕከ ወንጌል ደግፌ ባንቡራ የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቃውንተ ቤተ ክርስትያን ፣የሀዋሳ ከተማ እና የአካባቢው ምዕመናን ተገኝተዋል።

በመጨረሻም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍም ለአካባቢው ክርስቲያኖች የእንኳን ደስ አላችሁ አባታዊ መልእክት አስተላለፈው ቤተክርስቲያኑን የሠሩ ያሰሩ ኮሚቴዎችን አመስግነው ቃለ ምዕዳን ቡራኬ ሰተው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል.

ነገ ቅዳሴ ቤቱ ይከበራል
@SaintGebrielSundaySchool

BY የሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መራሔ ድኀነት ሰንበት ት/ት ቤት መንፈሳዊ ቴሌግራም ገጽ












Share with your friend now:
tgoop.com/SaintGebrielSundaySchool/13492

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Content is editable within two days of publishing It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police.
from us


Telegram የሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መራሔ ድኀነት ሰንበት ት/ት ቤት መንፈሳዊ ቴሌግራም ገጽ
FROM American