TIBEBNEGNI Telegram 2499
💛"Holding a grudge Doesn't make you strong; It makes you bitter. Forgiveness doesn't make you weak it sets you free" #forgive

ሁሌም በደልን ሳስብ አንድ ነገር ይመጣብኛል ፤ በአንድ ክፉ ሰው ስራ ስንት መልካም ሰዎች እድል ይከለከላሉ? በአንድ ሌባ ሰው ምክንያት ስንት ታማኞች እንደሌባ ይቆጠራሉ? በአንድ ከዳተኛ ምክንያት ስንት እውነተኛ አፍቃሪዎች እድል ሳይሰጣቸው ይገፋሉ? ....ምክንያቱም ይቅር ማለት ስለሚከብደን።

ይቅር ስንል ከበደሉን ሰዎች ይልቅ ቅልል የሚለን እኛን ነው። የተበደልነውን እያሰብን አቀርቅረን የምንኖር ከሆነ፤ ቁስላችንን ሊጠግኑ የሚችሉ፤ እንባችንን ሊያብሱ የሚችሉ፤ ካጎነበስንበት ቀና ሊያደርጉን የሚችሉ ሰዎች በአጠገባችን ሲያልፉ አናያቸውም። ይቅር ስንል ግን በሰው ልጆች ተስፋ አንቆርጥም።

💜ይህች አለም ክፉዎችንም ደጎችንም አሰባጥራ ይዛለች። በመጥፎ ሰዎች ስራ ግን ደጎች እንደሌሉ ይቆጠራሉ፤ ምክንያቱም መልካም ሰዎች በቂመኛ ሰው አይን ውስጥ ስለማይገቡ ነው። የበደሉንን እያሰብንን የሚክሱንን ባናርቃቸው መልካም ነው!!!

ይቅር በማለት እራሳችንን ነጻ እናውጣ!!!🙏

💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
ሌሎችን እንዲማሩና እንዲለወጡ ምክንያት እንሁን፡፡አይከፈልበትም ፡ በፍቅር እንኑር።
💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙

ሚስጥረ አደራው


@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni



tgoop.com/TIBEBnegni/2499
Create:
Last Update:

💛"Holding a grudge Doesn't make you strong; It makes you bitter. Forgiveness doesn't make you weak it sets you free" #forgive

ሁሌም በደልን ሳስብ አንድ ነገር ይመጣብኛል ፤ በአንድ ክፉ ሰው ስራ ስንት መልካም ሰዎች እድል ይከለከላሉ? በአንድ ሌባ ሰው ምክንያት ስንት ታማኞች እንደሌባ ይቆጠራሉ? በአንድ ከዳተኛ ምክንያት ስንት እውነተኛ አፍቃሪዎች እድል ሳይሰጣቸው ይገፋሉ? ....ምክንያቱም ይቅር ማለት ስለሚከብደን።

ይቅር ስንል ከበደሉን ሰዎች ይልቅ ቅልል የሚለን እኛን ነው። የተበደልነውን እያሰብን አቀርቅረን የምንኖር ከሆነ፤ ቁስላችንን ሊጠግኑ የሚችሉ፤ እንባችንን ሊያብሱ የሚችሉ፤ ካጎነበስንበት ቀና ሊያደርጉን የሚችሉ ሰዎች በአጠገባችን ሲያልፉ አናያቸውም። ይቅር ስንል ግን በሰው ልጆች ተስፋ አንቆርጥም።

💜ይህች አለም ክፉዎችንም ደጎችንም አሰባጥራ ይዛለች። በመጥፎ ሰዎች ስራ ግን ደጎች እንደሌሉ ይቆጠራሉ፤ ምክንያቱም መልካም ሰዎች በቂመኛ ሰው አይን ውስጥ ስለማይገቡ ነው። የበደሉንን እያሰብንን የሚክሱንን ባናርቃቸው መልካም ነው!!!

ይቅር በማለት እራሳችንን ነጻ እናውጣ!!!🙏

💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
ሌሎችን እንዲማሩና እንዲለወጡ ምክንያት እንሁን፡፡አይከፈልበትም ፡ በፍቅር እንኑር።
💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙💙

ሚስጥረ አደራው


@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni

BY ሰው መሆን...


Share with your friend now:
tgoop.com/TIBEBnegni/2499

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ሰው መሆን...
FROM American