TIBEBNEGNI Telegram 2513
በመንፈግ ውስጥ ስየህ ያኔ ትናንትና
በማይሆነው መንገድ የሆነው ሆነና
ተወሳስቦ እያለ የህሊናየ በር የልቤ ቁመና
ሳትሰስት ወደህኝ
ሁሉም ለበጎ ነው ብየ በመቀበል
ቆምኩኝ ለምስጋና ።
ሰውማ ላመሉ ቃሉን እየበላ ልቡን እያጠፋ
ተሰጠኝ ያለውን ኑሮውን ሲገፋ
ቀን እያጎደለ ቀን የኖረ መስሎት
በስጋ ቢሰፋ
ባንተ ግን ጌታ ሆይ
ተፈፅሞ አይተናል የሽ ዘመን ተስፋ።
እንጅማ፦
እንደምታየው ነው
ሰው እምነቱን ጥሏል ውሸት እያበጀ
በቃሉም አይፀና
ዳግም በይቅርታህ ባንተ ካልተዋጀ።

Samuel Adane
@Sam2127

💚💚💚 ሌሎች እንዲያውቁ እናድርግ ፡ መልካም እንሁን፣ በፍቅር እንኑር💙💙💙



🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni



tgoop.com/TIBEBnegni/2513
Create:
Last Update:

በመንፈግ ውስጥ ስየህ ያኔ ትናንትና
በማይሆነው መንገድ የሆነው ሆነና
ተወሳስቦ እያለ የህሊናየ በር የልቤ ቁመና
ሳትሰስት ወደህኝ
ሁሉም ለበጎ ነው ብየ በመቀበል
ቆምኩኝ ለምስጋና ።
ሰውማ ላመሉ ቃሉን እየበላ ልቡን እያጠፋ
ተሰጠኝ ያለውን ኑሮውን ሲገፋ
ቀን እያጎደለ ቀን የኖረ መስሎት
በስጋ ቢሰፋ
ባንተ ግን ጌታ ሆይ
ተፈፅሞ አይተናል የሽ ዘመን ተስፋ።
እንጅማ፦
እንደምታየው ነው
ሰው እምነቱን ጥሏል ውሸት እያበጀ
በቃሉም አይፀና
ዳግም በይቅርታህ ባንተ ካልተዋጀ።

Samuel Adane
@Sam2127

💚💚💚 ሌሎች እንዲያውቁ እናድርግ ፡ መልካም እንሁን፣ በፍቅር እንኑር💙💙💙



🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni

BY ሰው መሆን...


Share with your friend now:
tgoop.com/TIBEBnegni/2513

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram.
from us


Telegram ሰው መሆን...
FROM American