TIBEBNEGNI Telegram 2564
🌿🌿🌿🌿🌿🌿
01/01/2016
🌿🌿🌿🌿🌿🌿
አለም ፍትህ የላት
    ስንቶች በጭካኔ በሞት ተወሰዱ
    በርሀብና በጥም በእስር ተጎዱ
በአይናችን እያየን ስንቱ ተቀሰፈ
ፍትህ ጠፍቶ በአለም ደም እየጎረፈ....
🌲

....እስኪ ልጠይቅህ ንገረኝ ጌታዬ
      ለምን ?ካለፉት ጋር
      ለምን ?ከሞቱት ጋር አልሆነም እጣዬ
🌲
እንዴት ብትወደኝ ነው 🌿🌿🌿
ከሞት ሰልፍ አውጥተህ..
    ቀን የጨመርክልኝ እድሜ ለንስሓ
     ስበህ ያወጣሀኝ ከሃጢአት በረሓ
🌲
እንዴት ብትወደኝ ነው 🌿🌿🌿🌿
    ሙሉ ያደረግከኝ በፊትህ ስጎድል
    ዳግም የሰጠከኝ የንስሀን እድል
እንዴት ብትወደኝ ነው... 🌿🌿🌿

  ዘመን ያሻገርከው አሮጌው ሂወቴን
  ንቀህ ያልገፋከው ብኩን ማንነቴን ።

እንዴት ብትወደኝ ነው....????
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿


💚💚💚
ብቻ ላመስግንህ...
 ከፊትህ ባልነፃም
ግብሬ ና ነገሬ ከእንስሳት ባይሻል
ይቅር በለኝ እያልኩ ይነጋል ይመሻል ።
💚💚💚
ብቻ ላመስግንህ

💙ተመስገን የኔ ባት💙
💙ተመስገን ጌታዬ💙
💙ተመስገን አምላኬ💙
💙ተመስገን ተመስገን ዘላለም💙
💙ሁሉን ትችላለህ ሁሉን ታደርጋለህ የሚቀድምህ የለም .. 💙
💚💚💚ተመስገን!!!!!!💚💚💚

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዲሱን አመት 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

በረከቱን አብዝቶ
ምህረቱን አጉልቶ
ፍቅር💙 ሰላምን ሰጥቶ
ለስጋ ወደሙ አብቅቶ ያኑረን
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🙏🙏🙏አሜን🙏🙏🙏

መልካምና በጎ አዲስ አመትን ተመኘሁ
በጸሎት አስቡኝ።


sami
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni



tgoop.com/TIBEBnegni/2564
Create:
Last Update:

🌿🌿🌿🌿🌿🌿
01/01/2016
🌿🌿🌿🌿🌿🌿
አለም ፍትህ የላት
    ስንቶች በጭካኔ በሞት ተወሰዱ
    በርሀብና በጥም በእስር ተጎዱ
በአይናችን እያየን ስንቱ ተቀሰፈ
ፍትህ ጠፍቶ በአለም ደም እየጎረፈ....
🌲

....እስኪ ልጠይቅህ ንገረኝ ጌታዬ
      ለምን ?ካለፉት ጋር
      ለምን ?ከሞቱት ጋር አልሆነም እጣዬ
🌲
እንዴት ብትወደኝ ነው 🌿🌿🌿
ከሞት ሰልፍ አውጥተህ..
    ቀን የጨመርክልኝ እድሜ ለንስሓ
     ስበህ ያወጣሀኝ ከሃጢአት በረሓ
🌲
እንዴት ብትወደኝ ነው 🌿🌿🌿🌿
    ሙሉ ያደረግከኝ በፊትህ ስጎድል
    ዳግም የሰጠከኝ የንስሀን እድል
እንዴት ብትወደኝ ነው... 🌿🌿🌿

  ዘመን ያሻገርከው አሮጌው ሂወቴን
  ንቀህ ያልገፋከው ብኩን ማንነቴን ።

እንዴት ብትወደኝ ነው....????
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿


💚💚💚
ብቻ ላመስግንህ...
 ከፊትህ ባልነፃም
ግብሬ ና ነገሬ ከእንስሳት ባይሻል
ይቅር በለኝ እያልኩ ይነጋል ይመሻል ።
💚💚💚
ብቻ ላመስግንህ

💙ተመስገን የኔ ባት💙
💙ተመስገን ጌታዬ💙
💙ተመስገን አምላኬ💙
💙ተመስገን ተመስገን ዘላለም💙
💙ሁሉን ትችላለህ ሁሉን ታደርጋለህ የሚቀድምህ የለም .. 💙
💚💚💚ተመስገን!!!!!!💚💚💚

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዲሱን አመት 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

በረከቱን አብዝቶ
ምህረቱን አጉልቶ
ፍቅር💙 ሰላምን ሰጥቶ
ለስጋ ወደሙ አብቅቶ ያኑረን
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🙏🙏🙏አሜን🙏🙏🙏

መልካምና በጎ አዲስ አመትን ተመኘሁ
በጸሎት አስቡኝ።


sami
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni

BY ሰው መሆን...


Share with your friend now:
tgoop.com/TIBEBnegni/2564

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. ‘Ban’ on Telegram The Standard Channel A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.”
from us


Telegram ሰው መሆን...
FROM American