TAFAKUR_MASTENTEN Telegram 724
ቁመተ - ሎጋዋ ይላታል ዘገባው፡
እቅጩን ለመናገር 1 ሜትር ከ91 ሳንቲሜትር ትረዝማለች፡፡
ክብደቷ ከአነስተኛ መኪና፣ ቁመቷ ደግሞ የማይክል ጆርዳንን የሚያክል የሚበልጥ ላም በሀገረ አውስትራሊያ

በአውስትራሊያ የምትገኘውና ኒከርስ የተባለችው ግዙፍ ቡሬ ላም የመገናኛ ብዙሃን ርዕሰ ዜና ሆና ሰንብታለች፡፡
ላሚቱ ቁመቷ ከዝነኛው አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ማይክል ጆርዳን ቁመት ጋር እኩል ነው፡፡ እቅጩን ለመናገር 1 ሜትር ከ91 ሳንቲሜትር ትረዝማለች፡፡
ክብደቷም ቢሆን ከአነስተኛ መኪና አይተናነስም፤ ይበልጥ እንደሁ እንጂ፡፡ ቡሬይቱ ላም 1400 ኪሎ ግራም ትመዝናለች፡፡
ባለቤትነቷ የምዕራብ አውስትራሊያዊው ሰው የጆፍ ፒርሰን ነው፡፡ ፒርሰን የቁም ከብቶችን ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ የእርባታ ድርጅት አለው፡፡
ይህ ሰው ለኤቢሲ ኒውስ እንደተናገረው ኒከርስን በክብደቷ ምክንያት ኢክስፖርት ሊያደርጋት አልቻለም፡፡ ድርጅቱ በየጊዜው ብዙ ከብቶችን እየገዛ የሚሸጥ መሆኑም ኒከርስን እድለኛ አድርጓታል፡፡
ይህ ማለት ግን ኒከርስ ረብ-የለሽ ሆናለች ማለት አይደለም፡፡ ፒርሰን እንደሚለው ከሆነ ላሚቱ ለከብት እርባታ ድርጅቱ ትልቅ ፋይዳ አላት፡፡
ከብቶቹ በሙሉ የሚንቀሳቀሱት ቁመተ-ሎጋዋን ኒከርስን አጅበው ነው፡፡ ይህም ለግጦሽ በሚሰማሩበት ጊዜ በቀላሉ የት እንዳሉ ለማወቅ ያስችለናል ብሏል ሚስተር ፒርሰን፡፡
ምንጭ፡- ኢቢሲ

👉 @Tafakur_mastenten 👈



tgoop.com/Tafakur_Mastenten/724
Create:
Last Update:

ቁመተ - ሎጋዋ ይላታል ዘገባው፡
እቅጩን ለመናገር 1 ሜትር ከ91 ሳንቲሜትር ትረዝማለች፡፡
ክብደቷ ከአነስተኛ መኪና፣ ቁመቷ ደግሞ የማይክል ጆርዳንን የሚያክል የሚበልጥ ላም በሀገረ አውስትራሊያ

በአውስትራሊያ የምትገኘውና ኒከርስ የተባለችው ግዙፍ ቡሬ ላም የመገናኛ ብዙሃን ርዕሰ ዜና ሆና ሰንብታለች፡፡
ላሚቱ ቁመቷ ከዝነኛው አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ማይክል ጆርዳን ቁመት ጋር እኩል ነው፡፡ እቅጩን ለመናገር 1 ሜትር ከ91 ሳንቲሜትር ትረዝማለች፡፡
ክብደቷም ቢሆን ከአነስተኛ መኪና አይተናነስም፤ ይበልጥ እንደሁ እንጂ፡፡ ቡሬይቱ ላም 1400 ኪሎ ግራም ትመዝናለች፡፡
ባለቤትነቷ የምዕራብ አውስትራሊያዊው ሰው የጆፍ ፒርሰን ነው፡፡ ፒርሰን የቁም ከብቶችን ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ የእርባታ ድርጅት አለው፡፡
ይህ ሰው ለኤቢሲ ኒውስ እንደተናገረው ኒከርስን በክብደቷ ምክንያት ኢክስፖርት ሊያደርጋት አልቻለም፡፡ ድርጅቱ በየጊዜው ብዙ ከብቶችን እየገዛ የሚሸጥ መሆኑም ኒከርስን እድለኛ አድርጓታል፡፡
ይህ ማለት ግን ኒከርስ ረብ-የለሽ ሆናለች ማለት አይደለም፡፡ ፒርሰን እንደሚለው ከሆነ ላሚቱ ለከብት እርባታ ድርጅቱ ትልቅ ፋይዳ አላት፡፡
ከብቶቹ በሙሉ የሚንቀሳቀሱት ቁመተ-ሎጋዋን ኒከርስን አጅበው ነው፡፡ ይህም ለግጦሽ በሚሰማሩበት ጊዜ በቀላሉ የት እንዳሉ ለማወቅ ያስችለናል ብሏል ሚስተር ፒርሰን፡፡
ምንጭ፡- ኢቢሲ

👉 @Tafakur_mastenten 👈

BY ተፈኩር




Share with your friend now:
tgoop.com/Tafakur_Mastenten/724

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram channels fall into two types: Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. 5Telegram Channel avatar size/dimensions Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins.
from us


Telegram ተፈኩር
FROM American