Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TalkEthiopia/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Talk Ethiopia | ቶክ ኢትዮጵያ@TalkEthiopia P.2172
TALKETHIOPIA Telegram 2172
🍁 ባለፉት ሁለት ቀናት ለብሄርተኛ ንቅናቄ መሠረት ስለሆኑ 3 ተገቢ ዓላማዎች በአጭሩ አይተናል። አሁን ደግሞ ብሄርተኛ ንቅናቄዎችን የሚያበላሹና ዓላማ የሚያስቱ፣ ለሰብዓዊ ቀውስም የሚዳርጉ 6 መሠረታዊ ችግሮችን ማየት እንጀምራለን።
.
❶ በትምክህተኝነት ላይ ሲመሠረት
—————————
.
የብሄርተኝነት ንቅናቄዎችን ከሚያበላሹ ችግሮች አንዱ እና ዋነኛው የትምክህትና የበላይነት አመለካከት ነው። ሰዎች ባህላዊ ማንነታቸውን ከሌሎች የበለጠና የተሻለ እንደሆነ ማሰብ መጀመራቸው፣ ሌሎችን በንቀትና በዝቅተኝነት መገምገም መጀመራቸው እጅግ ግዙፍ ችግር ነው። ምክንያቱም ከትምክህት ቀጥሎ የሚመጣው የአመለካከት በሽታ "የፖለቲካ ሥልጣን የሚገባው ለእኔና እኔን ለመሰሉ ሰዎች ብቻ ነው" የሚል ነውና።
.
ይህ ዓይነቱ አመለካከት እንደኢትዮጵያ ባለ የብዝኃነት አገር ውስጥ የብሄርተኝነት ንቅናቄዎችን ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ማለቂያ የለሽ ፀብ ውስጥ የሚከት፣ የጭቆና ዑደትንም እየቀያየረ አገሪቱን መፍትሄ በሌለው የፖለቲካ ቁልፋት ውስጥ የሚቀረቅር ነው።
.
ለማመን ፈለግንም አልፈለግንም የኢትዮጵያ ማኅበረ ፖለቲካ እንዲህ ስንክልክል ብሎ የቀረው በትምክህታዊ አመለካከቶች ምክንያት ነው። የአገሪቱ የፖለቲካ ንቅናቄዎች ዋና ማጠንጠኛ የራስ ገዝነት ትግል መሆኑም የዚህ እውነታ ማሳያ ነው። ትምክህት የራስ ገዝነት ዋና ጠላት ነው። የትምክህት በሽታ የተጠናወተው የትኛውም ንቅናቄ የሕዝቦችን የራስ ገዝነት መብት ሊያከብር አይችልም — ኢምፖሲብል!
.
ይቀጥላል... (ተከታታይ ጽሑፎቹን በአንድ ላይ በቪዲዮ ማየት ለምትመርጡ ሊንኩ እነሆ ➽ https://www.youtube.com/live/NQqBMoaRZ7Y?si=T8XHFrh2ssAmKElK )
.
#ብሄርተኝነት #ዘረኝነት #ጽንፈኝነት #የብሄርፖለቲካ #የደቦጥቃት #ኢትዮጵያ #ቶክኢትዮጵያ



tgoop.com/TalkEthiopia/2172
Create:
Last Update:

🍁 ባለፉት ሁለት ቀናት ለብሄርተኛ ንቅናቄ መሠረት ስለሆኑ 3 ተገቢ ዓላማዎች በአጭሩ አይተናል። አሁን ደግሞ ብሄርተኛ ንቅናቄዎችን የሚያበላሹና ዓላማ የሚያስቱ፣ ለሰብዓዊ ቀውስም የሚዳርጉ 6 መሠረታዊ ችግሮችን ማየት እንጀምራለን።
.
❶ በትምክህተኝነት ላይ ሲመሠረት
—————————
.
የብሄርተኝነት ንቅናቄዎችን ከሚያበላሹ ችግሮች አንዱ እና ዋነኛው የትምክህትና የበላይነት አመለካከት ነው። ሰዎች ባህላዊ ማንነታቸውን ከሌሎች የበለጠና የተሻለ እንደሆነ ማሰብ መጀመራቸው፣ ሌሎችን በንቀትና በዝቅተኝነት መገምገም መጀመራቸው እጅግ ግዙፍ ችግር ነው። ምክንያቱም ከትምክህት ቀጥሎ የሚመጣው የአመለካከት በሽታ "የፖለቲካ ሥልጣን የሚገባው ለእኔና እኔን ለመሰሉ ሰዎች ብቻ ነው" የሚል ነውና።
.
ይህ ዓይነቱ አመለካከት እንደኢትዮጵያ ባለ የብዝኃነት አገር ውስጥ የብሄርተኝነት ንቅናቄዎችን ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ማለቂያ የለሽ ፀብ ውስጥ የሚከት፣ የጭቆና ዑደትንም እየቀያየረ አገሪቱን መፍትሄ በሌለው የፖለቲካ ቁልፋት ውስጥ የሚቀረቅር ነው።
.
ለማመን ፈለግንም አልፈለግንም የኢትዮጵያ ማኅበረ ፖለቲካ እንዲህ ስንክልክል ብሎ የቀረው በትምክህታዊ አመለካከቶች ምክንያት ነው። የአገሪቱ የፖለቲካ ንቅናቄዎች ዋና ማጠንጠኛ የራስ ገዝነት ትግል መሆኑም የዚህ እውነታ ማሳያ ነው። ትምክህት የራስ ገዝነት ዋና ጠላት ነው። የትምክህት በሽታ የተጠናወተው የትኛውም ንቅናቄ የሕዝቦችን የራስ ገዝነት መብት ሊያከብር አይችልም — ኢምፖሲብል!
.
ይቀጥላል... (ተከታታይ ጽሑፎቹን በአንድ ላይ በቪዲዮ ማየት ለምትመርጡ ሊንኩ እነሆ ➽ https://www.youtube.com/live/NQqBMoaRZ7Y?si=T8XHFrh2ssAmKElK )
.
#ብሄርተኝነት #ዘረኝነት #ጽንፈኝነት #የብሄርፖለቲካ #የደቦጥቃት #ኢትዮጵያ #ቶክኢትዮጵያ

BY Talk Ethiopia | ቶክ ኢትዮጵያ




Share with your friend now:
tgoop.com/TalkEthiopia/2172

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. Image: Telegram. Channel login must contain 5-32 characters Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good.
from us


Telegram Talk Ethiopia | ቶክ ኢትዮጵያ
FROM American