TFANOS Telegram 2584
አብይ ዛሬ ሰባት አመት ሞልቶታል። ምናልባት ከዚህ በኋላ ሌላ ሰባት አመት በመንበር ይቆይ ይሆናል።

በዘመነ አብይ ድህነት ተባብሷል ፥ ሰላም ቅንጦት ሆኗል ፥ ጦርነት መደበኛ ህይወታችን መስሏል ፥ ስራ ጠፍቷል ፥ ኑሮ ተወዷል.... ወዘተ

ይህ ሁሉ ቢሆንም አብይ ከዚህ በኋላ በስልጣን ይቆያል።

በየአቅጣጫው የአብይ ተቃዋሚዎች በዝተዋል። ታክሲ ውስጥ ድንገት መንግስትን የሚያብጠለጥል ሰው መስማት የተለመደ ነው። በኦሮሚያ የኦሮሞ ነፃነት ጦር ከመንግሥት ጋር እየተፋለመ ነው። ፋኖ ከአገዛዙ ጋር እየተዋጋ ነው። ህወሃት ከፌደራል መንግስት ጋር ሲዋጋ መክረሙ ይታወቃል።

አንዳንዱ በሀይል ፥ አንዳንዱ በሰላማዊ መንገድ መንግስትን እየተፋለመ ነው።

ቢሆንም አብይ በስልጣን ይቀጥላል።

አብይ ሎተሪ ደርሶት በስካር ገንዘቡን ያጠፋ ሰነፍ ሰውን ይመስላል። የድጋፍ መሰረቱን ንዷል ፥ ደጋፊዎቹን በትኗል። ቢሆንም በስልጣን ይቀጥላል።

"አንድ ሀሙስ የቀረው መንግስት" የሚል ፕሮፖጋንዳ ለጆሮ ደስ ቢልም አውነቱን አይቀይርም።

ደርግ በተቃውሞ መሃል 17 አመት ቆይቷል። ኢህአዴግ እያብጠለጠሉት 27 አመት ገዝቷል። አብይ እየሰደቡት ሰባት አመት ሞልቶታል።

ስድብ ፥ ማብጠልጠል የሚቀይረው ነገር የለም።

ህዝብ መተባበር ካልቻለ ፥ የጋራ አጀንዳ ካልቀረፀ ፥ አብሮ ካልተሰለፈ አንባገነን አገዛዝን አያሸንፍም።

የአብይ ተቃዋሚዎች እልፍ ናቸው። ነገር ግን መተባበር አይፈልጉም። አንባገነኖች ዋነኛ ሀይላቸው የማይተባበር ህዝብ ነው።

መተባበር እስኪኖር ድረስ አብይ በመንበሩ ይቆያል። ምናልባት ሌላ ሰባት ፥ አስር ፥ አስራ አምስት አመት....


@Tfanos



tgoop.com/Tfanos/2584
Create:
Last Update:

አብይ ዛሬ ሰባት አመት ሞልቶታል። ምናልባት ከዚህ በኋላ ሌላ ሰባት አመት በመንበር ይቆይ ይሆናል።

በዘመነ አብይ ድህነት ተባብሷል ፥ ሰላም ቅንጦት ሆኗል ፥ ጦርነት መደበኛ ህይወታችን መስሏል ፥ ስራ ጠፍቷል ፥ ኑሮ ተወዷል.... ወዘተ

ይህ ሁሉ ቢሆንም አብይ ከዚህ በኋላ በስልጣን ይቆያል።

በየአቅጣጫው የአብይ ተቃዋሚዎች በዝተዋል። ታክሲ ውስጥ ድንገት መንግስትን የሚያብጠለጥል ሰው መስማት የተለመደ ነው። በኦሮሚያ የኦሮሞ ነፃነት ጦር ከመንግሥት ጋር እየተፋለመ ነው። ፋኖ ከአገዛዙ ጋር እየተዋጋ ነው። ህወሃት ከፌደራል መንግስት ጋር ሲዋጋ መክረሙ ይታወቃል።

አንዳንዱ በሀይል ፥ አንዳንዱ በሰላማዊ መንገድ መንግስትን እየተፋለመ ነው።

ቢሆንም አብይ በስልጣን ይቀጥላል።

አብይ ሎተሪ ደርሶት በስካር ገንዘቡን ያጠፋ ሰነፍ ሰውን ይመስላል። የድጋፍ መሰረቱን ንዷል ፥ ደጋፊዎቹን በትኗል። ቢሆንም በስልጣን ይቀጥላል።

"አንድ ሀሙስ የቀረው መንግስት" የሚል ፕሮፖጋንዳ ለጆሮ ደስ ቢልም አውነቱን አይቀይርም።

ደርግ በተቃውሞ መሃል 17 አመት ቆይቷል። ኢህአዴግ እያብጠለጠሉት 27 አመት ገዝቷል። አብይ እየሰደቡት ሰባት አመት ሞልቶታል።

ስድብ ፥ ማብጠልጠል የሚቀይረው ነገር የለም።

ህዝብ መተባበር ካልቻለ ፥ የጋራ አጀንዳ ካልቀረፀ ፥ አብሮ ካልተሰለፈ አንባገነን አገዛዝን አያሸንፍም።

የአብይ ተቃዋሚዎች እልፍ ናቸው። ነገር ግን መተባበር አይፈልጉም። አንባገነኖች ዋነኛ ሀይላቸው የማይተባበር ህዝብ ነው።

መተባበር እስኪኖር ድረስ አብይ በመንበሩ ይቆያል። ምናልባት ሌላ ሰባት ፥ አስር ፥ አስራ አምስት አመት....


@Tfanos

BY Tesfaab Teshome


Share with your friend now:
tgoop.com/Tfanos/2584

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Clear “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Informative Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.”
from us


Telegram Tesfaab Teshome
FROM American