Notice: file_put_contents(): Write of 2817 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 11009 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Tesfaab Teshome@Tfanos P.2597
TFANOS Telegram 2597
ያየ ሰው ሽመልስ ከጋዜጠኝነቱ በተጨማሪ ደራሲ ነው። 'ጎቲም ሲሞን' የሚል የልብ ወለድ መፅሐፍ አለው። የዛሬ 10 አመት አከባቢ ነው ያነበብኩት። በዛ መፅሐፍ ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ለማተራመስ ያለውን ፍላጎት በደንብ አሳይቷል።

ከፋና ሬዲዮ ጀምሮ እከታተለው ነበር። ትንታኔዎችን የሚያቀርብበት መንገድ ደስ ይለኛል። ENN ሲገባ ቋሚ ተከታታዩ ሆንኩ። አብይ ወደ ስልንጣን ሲመጣ ከመንጋው ጋር አልተነዳም። ነገሮችን በጥንቃቄ ለመከታተል ሞክሯል። ሊፈጠር የሚችለውን ቀውስ ቀድሞ ተገንዝቧል።

ENN ሲዘጋ ወደ ናሁ ቴሌቪዥን ገባ። እዛም እከታተለው ነበር።

ኢትዮ ፎረም ገና ጥቂት ተከታይ እያለው ጀምሮ እከታተላለሁ። (ኢትዮ ፎረም ላይ ከአበበ ባዩ ይልቅ በብዛት የምሰማው የያሰውን ነው)
በነገራችን ላይ በሐገራችን ያሉትን የሁሉንም ፅንፍ ሚዲያዎች በተቻለኝ መጠን እከታተላለሁ።

Omn፥ ርዕዮት ፥ ኢትዮ ፎረም ፥ ኢቲቪ ፥ ኢትዮ 360 ፥ የሃሳብ ገበታ ፥ ኩሽ ማዲያ፥ ምንግዜም ሚዲያ... ወዘተ። ሁሉንም እሰማለሁ። ከሁሉም የምቀበለው ደግሞም የማልቀበለው አለ።

ያየሰው ሽመልስ መፅሔት ላይ ሲፅፍ ብዕር ይታዘዝለታል። ቴድሮስ ፀጋዬ እና ያየሰው ሽመልስ ከሚጋሩት ፀጋዮች መካከል አንዱ የፅሐፍ ችሎታ ይመስለኛል። ሁለቱም ጥሩ ፀሐፊ ፥ ጥሩ ተናገሪ ፥ ጥሩ ጠያቂ ናቸው።

የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሩ የህዝብ ግኑኝነት ባለሞያ ያስፈልጋቸዋል። እንደ ያየሰው አይነቱ ሰው ለእንዲህ አይነት ስራ የሚመች ይመስለኛል።
ብልፅግና ፓርቲ በማህበራዊ ሚዲያ ፥ በሜይንስትሪም ሚዲያ ወዘተ ብዙ ፕሮፖጋንዲስቶች አሉት። እኒያ ሁሉ ቢጨመቁ የያየሰውን ሩብ ያህል ተፅዕኖ አይፈጥሩም። በእሱ ፊት ሁሉም ደካማ ናቸው። ምክኒያቱም እሱ በማንበብ አቅም ፥ በፅሉፍ ችሎታ ፥ በስል አንደበት ፥ ሃሳቡን በማደራጀት አቅም ይበልጣቸዋል።

አንዳንድ ሰዎች ያየ ሰውን በወገንተኝነት ይከሱታል። ለምን እንደሚከሰስ ይገባኛል። ግን ያየሰውን በወገንተኝነት የሚከሱ ሰዎች ከእሱ መማር ያለባቸው ቁም ነገር አለ። እሱ በሚሰራበት አቅም ልክ እነሱ ለሚወግኑለት አካል ለመስራት ይጣሩ።

መውጫ ፥

ያየሰው ፈገግ የሚያሰኙኝ አገላለፆች አሉት።

1፥ አብይ አህመድ በሙስሊሙ ኢድ ጊዜ እንደ ሙስሊም በክርስቲያኑ በዓል ጊዜ እንደ ክርስቲያን መሆን መለያው ነው። ይሄን አይቶ ያየሰው "ለፋሲካ ጊዜ የኢየሱስ ወታደር ፥ ለአረፋ ጊዜ የአሏህ ወዛደር" ብሎታል።

2፥ አብይ ወደ ስልጣን የመጣ ጊዜ ከእግሩ ስር መነጠፍ የፈለጉ የአማራ ኤሊቶች ነበሩ። የአብን ሰዎች ፥ የብአዴን ሰዎች ፥ ዛሬ ተቃዋሚ የሆኑ አክቲቪስቶች ወዘተ። እኚህ ሰዎች ያኔ አብይ ሲጋራ ሲያጬስ ቢመለከቱ 'የኔን መዳፍ መተርኮሻ አድርገው' ይሉት ነበር። ያየሰው እኚህን አደር ባዮች "የአብይ አማራ" ብሎ ይጠራቸዋል።

3፥ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ላይ በብዛት ይወድቃሉ። ለወደቁ ተማሪዎች ቀጣይ እጣ ፋንታ ማንም ግድ አይሰጠውም። ይሄን የታዘበው ያየ ሰው "ብርሃኑ ነጋ ሲጥላቸው ብርሃኑ ጁላ ያነሳቸዋል" አለ።

ዞሮ ዞሮ ፥ ፕሮፖጋንዳ መስራት የምትፈልጉ ፥ ዜና መስራት የምትወዱ ወዘተ ከያየሰው ተማሩ።


@Tfanos



tgoop.com/Tfanos/2597
Create:
Last Update:

ያየ ሰው ሽመልስ ከጋዜጠኝነቱ በተጨማሪ ደራሲ ነው። 'ጎቲም ሲሞን' የሚል የልብ ወለድ መፅሐፍ አለው። የዛሬ 10 አመት አከባቢ ነው ያነበብኩት። በዛ መፅሐፍ ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ለማተራመስ ያለውን ፍላጎት በደንብ አሳይቷል።

ከፋና ሬዲዮ ጀምሮ እከታተለው ነበር። ትንታኔዎችን የሚያቀርብበት መንገድ ደስ ይለኛል። ENN ሲገባ ቋሚ ተከታታዩ ሆንኩ። አብይ ወደ ስልንጣን ሲመጣ ከመንጋው ጋር አልተነዳም። ነገሮችን በጥንቃቄ ለመከታተል ሞክሯል። ሊፈጠር የሚችለውን ቀውስ ቀድሞ ተገንዝቧል።

ENN ሲዘጋ ወደ ናሁ ቴሌቪዥን ገባ። እዛም እከታተለው ነበር።

ኢትዮ ፎረም ገና ጥቂት ተከታይ እያለው ጀምሮ እከታተላለሁ። (ኢትዮ ፎረም ላይ ከአበበ ባዩ ይልቅ በብዛት የምሰማው የያሰውን ነው)
በነገራችን ላይ በሐገራችን ያሉትን የሁሉንም ፅንፍ ሚዲያዎች በተቻለኝ መጠን እከታተላለሁ።

Omn፥ ርዕዮት ፥ ኢትዮ ፎረም ፥ ኢቲቪ ፥ ኢትዮ 360 ፥ የሃሳብ ገበታ ፥ ኩሽ ማዲያ፥ ምንግዜም ሚዲያ... ወዘተ። ሁሉንም እሰማለሁ። ከሁሉም የምቀበለው ደግሞም የማልቀበለው አለ።

ያየሰው ሽመልስ መፅሔት ላይ ሲፅፍ ብዕር ይታዘዝለታል። ቴድሮስ ፀጋዬ እና ያየሰው ሽመልስ ከሚጋሩት ፀጋዮች መካከል አንዱ የፅሐፍ ችሎታ ይመስለኛል። ሁለቱም ጥሩ ፀሐፊ ፥ ጥሩ ተናገሪ ፥ ጥሩ ጠያቂ ናቸው።

የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሩ የህዝብ ግኑኝነት ባለሞያ ያስፈልጋቸዋል። እንደ ያየሰው አይነቱ ሰው ለእንዲህ አይነት ስራ የሚመች ይመስለኛል።
ብልፅግና ፓርቲ በማህበራዊ ሚዲያ ፥ በሜይንስትሪም ሚዲያ ወዘተ ብዙ ፕሮፖጋንዲስቶች አሉት። እኒያ ሁሉ ቢጨመቁ የያየሰውን ሩብ ያህል ተፅዕኖ አይፈጥሩም። በእሱ ፊት ሁሉም ደካማ ናቸው። ምክኒያቱም እሱ በማንበብ አቅም ፥ በፅሉፍ ችሎታ ፥ በስል አንደበት ፥ ሃሳቡን በማደራጀት አቅም ይበልጣቸዋል።

አንዳንድ ሰዎች ያየ ሰውን በወገንተኝነት ይከሱታል። ለምን እንደሚከሰስ ይገባኛል። ግን ያየሰውን በወገንተኝነት የሚከሱ ሰዎች ከእሱ መማር ያለባቸው ቁም ነገር አለ። እሱ በሚሰራበት አቅም ልክ እነሱ ለሚወግኑለት አካል ለመስራት ይጣሩ።

መውጫ ፥

ያየሰው ፈገግ የሚያሰኙኝ አገላለፆች አሉት።

1፥ አብይ አህመድ በሙስሊሙ ኢድ ጊዜ እንደ ሙስሊም በክርስቲያኑ በዓል ጊዜ እንደ ክርስቲያን መሆን መለያው ነው። ይሄን አይቶ ያየሰው "ለፋሲካ ጊዜ የኢየሱስ ወታደር ፥ ለአረፋ ጊዜ የአሏህ ወዛደር" ብሎታል።

2፥ አብይ ወደ ስልጣን የመጣ ጊዜ ከእግሩ ስር መነጠፍ የፈለጉ የአማራ ኤሊቶች ነበሩ። የአብን ሰዎች ፥ የብአዴን ሰዎች ፥ ዛሬ ተቃዋሚ የሆኑ አክቲቪስቶች ወዘተ። እኚህ ሰዎች ያኔ አብይ ሲጋራ ሲያጬስ ቢመለከቱ 'የኔን መዳፍ መተርኮሻ አድርገው' ይሉት ነበር። ያየሰው እኚህን አደር ባዮች "የአብይ አማራ" ብሎ ይጠራቸዋል።

3፥ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ላይ በብዛት ይወድቃሉ። ለወደቁ ተማሪዎች ቀጣይ እጣ ፋንታ ማንም ግድ አይሰጠውም። ይሄን የታዘበው ያየ ሰው "ብርሃኑ ነጋ ሲጥላቸው ብርሃኑ ጁላ ያነሳቸዋል" አለ።

ዞሮ ዞሮ ፥ ፕሮፖጋንዳ መስራት የምትፈልጉ ፥ ዜና መስራት የምትወዱ ወዘተ ከያየሰው ተማሩ።


@Tfanos

BY Tesfaab Teshome


Share with your friend now:
tgoop.com/Tfanos/2597

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Informative Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram Tesfaab Teshome
FROM American