THEURBANCENTER Telegram 1207
The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
ባለፈው ሳምንት በተካኼደው ዓመታዊው የኧርባን ኦክቶበር ዝግጅት ላይ መሠረ ት በማድረግ ስለ ፍትሐዊ ከተሞች ምንነት፣ በከተማ መሠረተ - ልማት ዝርጋታዎች እና አገልግሎት አሠጠጥ ረገድ ፋይናንስ ያለው ሚና እንዲሁም ፍትሐዊ ከተሞችን ለዜጎች ለመሥጠት ያሉ የተለያዩ አማራጮችን የዝግጅቱ አሰናኝ ከነበሩት አቶ መሳይ ሸምሱ ጋር ውይይት ይኖረናል። ማክሰኞ ጥቅምት 19፣ 2017 በሸገር 102.1 ላይ እንዲከታተሉ…
🚨🚨ባለፈው ሳምንት በቴክኒክ ችግር ምክንያት ያልተላለፈ ፕሮግራም::

ባለፈው ሳምንት በተካኼደው ዓመታዊው የኧርባን ኦክቶበር ዝግጅት ላይ መሠረ ት በማድረግ ዶ/ር ጄርሚ ኦኮንጆ ፣ ዴቪድ ኦኮሙ እና ዶ/ር ፍጹም ተክሉ ስለ ፍትሐዊ ከተሞች ምንነት፣ በከተማ መሠረተ - ልማት ዝርጋታዎች እና አገልግሎት አሠጠጥ ረገድ ፋይናንስ ያለው ሚና እንዲሁም ፍትሐዊ ከተሞችን ለዜጎች ለመሥጠት ያሉ የተለያዩ አማራጮችን ባደረጉት ውይይት ላይ የዝግጅቱ አሰናኝ ከነበሩት አቶ መሳይ ሸምሱ (በአዲስ አበባ የቴክኖሎጂ ተቋም (5ኪሎ) መምህር እና በከተማ እንቅስቃሴ እና ሎጅስቲክስ ጥናት የሚያደርጉ) ጋር ውይይት ይኖረናል።

ማክሰኞ ጥቅምት 26፣ 2017 በሸገር 102.1 ላይ እንዲከታተሉ እንጋብዛለን፡፡

ከቤት እስከ ከተማ
ለተሻለ ከተሜነት በኢትዮጵያ


Based on the 6th annual Urban October event that took place last week, by Dr. Jeremey Okonjo, David Okamu, and Dr. Fitsum Teklu we will have a discussion with Mesay Shemsu (lecturer at Addis Abeba Institute of Technology, specialising in Urban Mobility and Logistics), the event's moderator on the significance and characteristics of just cities, the impact of financing on urban infrastructure and services, and the array of possibilities to create a just city for residents.

Tune in on Sheger FM 102.1 on November 5, 2024, from 8 to 9 pm.

Kebet Eske Ketema
For Better Urbanity in Ethiopia



tgoop.com/Theurbancenter/1207
Create:
Last Update:

🚨🚨ባለፈው ሳምንት በቴክኒክ ችግር ምክንያት ያልተላለፈ ፕሮግራም::

ባለፈው ሳምንት በተካኼደው ዓመታዊው የኧርባን ኦክቶበር ዝግጅት ላይ መሠረ ት በማድረግ ዶ/ር ጄርሚ ኦኮንጆ ፣ ዴቪድ ኦኮሙ እና ዶ/ር ፍጹም ተክሉ ስለ ፍትሐዊ ከተሞች ምንነት፣ በከተማ መሠረተ - ልማት ዝርጋታዎች እና አገልግሎት አሠጠጥ ረገድ ፋይናንስ ያለው ሚና እንዲሁም ፍትሐዊ ከተሞችን ለዜጎች ለመሥጠት ያሉ የተለያዩ አማራጮችን ባደረጉት ውይይት ላይ የዝግጅቱ አሰናኝ ከነበሩት አቶ መሳይ ሸምሱ (በአዲስ አበባ የቴክኖሎጂ ተቋም (5ኪሎ) መምህር እና በከተማ እንቅስቃሴ እና ሎጅስቲክስ ጥናት የሚያደርጉ) ጋር ውይይት ይኖረናል።

ማክሰኞ ጥቅምት 26፣ 2017 በሸገር 102.1 ላይ እንዲከታተሉ እንጋብዛለን፡፡

ከቤት እስከ ከተማ
ለተሻለ ከተሜነት በኢትዮጵያ


Based on the 6th annual Urban October event that took place last week, by Dr. Jeremey Okonjo, David Okamu, and Dr. Fitsum Teklu we will have a discussion with Mesay Shemsu (lecturer at Addis Abeba Institute of Technology, specialising in Urban Mobility and Logistics), the event's moderator on the significance and characteristics of just cities, the impact of financing on urban infrastructure and services, and the array of possibilities to create a just city for residents.

Tune in on Sheger FM 102.1 on November 5, 2024, from 8 to 9 pm.

Kebet Eske Ketema
For Better Urbanity in Ethiopia

BY The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)




Share with your friend now:
tgoop.com/Theurbancenter/1207

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Write your hashtags in the language of your target audience. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week.
from us


Telegram The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
FROM American