አስተርእዮ ማርያም
አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።
#እንኳን_አደረሳችሁ ✝️
💚💛❤️
#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story
On Telegram👇
• www.tgoop.com/winagfx2
• www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።
#እንኳን_አደረሳችሁ ✝️
💚💛❤️
#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story
On Telegram👇
• www.tgoop.com/winagfx2
• www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
tgoop.com/WinaGfx2/1022
Create:
Last Update:
Last Update:
አስተርእዮ ማርያም
አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።
#እንኳን_አደረሳችሁ ✝️
💚💛❤️
#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story
On Telegram👇
• www.tgoop.com/winagfx2
• www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።
#እንኳን_አደረሳችሁ ✝️
💚💛❤️
#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story
On Telegram👇
• www.tgoop.com/winagfx2
• www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
BY ✝️ኦርቶዶክስ pictures by Wina Gfx


Share with your friend now:
tgoop.com/WinaGfx2/1022