YAHIWENESEI Telegram 2361
ጳጉሜ 04
"ፍቅር ካለ..."
+ እንጸልይ ጸሎት ይለውጣል +

በቤታችን ፣ በሀገራችንና በምድራችን ልማትና ምርታማነት እንዲሆን የዘራነው ይበቅል ዘንድ ዝናብን በጊዜው የምታወርድ የበቀለውም ይበስል ዘንድ ጸሐይንም በጊዜዋ የምታወጣ የዘመን ሁሉ አፈራራቂ ቸር አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ዛሬም ጠለ ምህረትህን ስለሰጠኸን እናመሰግንሃለን 🙏

ስንፍናን የምትቃወመው ሆይ በረከትን እናገኝ ዘንድ ምድርን ሰጠኸን አርሰን ፣ ጥረን ግረን እንበላ ዘንድ ሰጠኸን መሬት የጣሉለትን ሁሉ በእጥፍ አድርጎ ይሰጣልና ጥሩ ዕድገት አምራችነት የሚረጋገጠውም ዝቅ ብለን ስንሰራ ነው። መጣር ፣ማረስ የእኛ ድርሻ ሲሆን ማብቀል መባረክ ግን ያንተ ነው ያላንተ ያመረተም ብኩን ነው።

ድሮ አባቶቻችን አንተን እያስቀደሙ በፍቅር ተጓዙ የእጃቸውንም ፍሬ ባረክላቸውና ጠግቡ ዛሬ ግን "ፍቅር ካለ......." የሚለው ብሂላችንን ዘንግተን በስግብግብ ማንነት ለየብቻችን ስንጓዝ በልቶ ማደርም ጭንቅ ሆነብን ብዙ ብናከማችም በረከት አልባ ሆንን ጥቂቱን የምታበዛው ሆይ የበረከት ምንጭ አምላካችን ሆይ በጥረታችን ሁሉ ላይ በጸሎት ፣በኑሮ አንተን ማስቀደም ይሆንልን ዘንድ ጥረታችንን ፣ ስራችንን ሁሉ ባርከህልን የራቀንን ፍቅር እንደሸማ አልብሰኸን የምናፈራው ፍሬ ከእኛ አልፎ ብዙዎች የሚረኩበት ይሆን ዘንድ፣ ማስተዋልን ታበዛልን ዘንድ እንማጸንሃለን በሰፊው እጅህ አሜን 🙏

ሊ/ዲ/ን መባጽዮን
ጳጉሜ 04/2015 ዓ/ም
👇👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei



tgoop.com/Yahiwenesei/2361
Create:
Last Update:

ጳጉሜ 04
"ፍቅር ካለ..."
+ እንጸልይ ጸሎት ይለውጣል +

በቤታችን ፣ በሀገራችንና በምድራችን ልማትና ምርታማነት እንዲሆን የዘራነው ይበቅል ዘንድ ዝናብን በጊዜው የምታወርድ የበቀለውም ይበስል ዘንድ ጸሐይንም በጊዜዋ የምታወጣ የዘመን ሁሉ አፈራራቂ ቸር አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ዛሬም ጠለ ምህረትህን ስለሰጠኸን እናመሰግንሃለን 🙏

ስንፍናን የምትቃወመው ሆይ በረከትን እናገኝ ዘንድ ምድርን ሰጠኸን አርሰን ፣ ጥረን ግረን እንበላ ዘንድ ሰጠኸን መሬት የጣሉለትን ሁሉ በእጥፍ አድርጎ ይሰጣልና ጥሩ ዕድገት አምራችነት የሚረጋገጠውም ዝቅ ብለን ስንሰራ ነው። መጣር ፣ማረስ የእኛ ድርሻ ሲሆን ማብቀል መባረክ ግን ያንተ ነው ያላንተ ያመረተም ብኩን ነው።

ድሮ አባቶቻችን አንተን እያስቀደሙ በፍቅር ተጓዙ የእጃቸውንም ፍሬ ባረክላቸውና ጠግቡ ዛሬ ግን "ፍቅር ካለ......." የሚለው ብሂላችንን ዘንግተን በስግብግብ ማንነት ለየብቻችን ስንጓዝ በልቶ ማደርም ጭንቅ ሆነብን ብዙ ብናከማችም በረከት አልባ ሆንን ጥቂቱን የምታበዛው ሆይ የበረከት ምንጭ አምላካችን ሆይ በጥረታችን ሁሉ ላይ በጸሎት ፣በኑሮ አንተን ማስቀደም ይሆንልን ዘንድ ጥረታችንን ፣ ስራችንን ሁሉ ባርከህልን የራቀንን ፍቅር እንደሸማ አልብሰኸን የምናፈራው ፍሬ ከእኛ አልፎ ብዙዎች የሚረኩበት ይሆን ዘንድ፣ ማስተዋልን ታበዛልን ዘንድ እንማጸንሃለን በሰፊው እጅህ አሜን 🙏

ሊ/ዲ/ን መባጽዮን
ጳጉሜ 04/2015 ዓ/ም
👇👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei

BY ያህዌ ንሲ (እግዚአብሔር ዓላማዬ ነው)


Share with your friend now:
tgoop.com/Yahiwenesei/2361

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Step-by-step tutorial on desktop: Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot.
from us


Telegram ያህዌ ንሲ (እግዚአብሔር ዓላማዬ ነው)
FROM American