Telegram Web
Audio
አታላይ ሶደቃ ለቃቃሚዎች እንድህ ነበሩ

ወኣቶ አበጋዙ
وآتو أبغازو

ሰደቃ ሰድቆ ቁርአን ሲቀራ ኢብራሂምና ሙሳ ብሎ አባትና ልጁን ቁርአን ሲጠራቸው ስምቻለሁና እኔን ይጥራኝ አለ ቃልቾቹም ወአቶ አበጋዙ ብለው አታለሉት

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በሳኡድ አረቢያ ለምትገኙ እህት ወንድሞች በተለይ በመካ ና ጅዳ ለምትኖሩ በሙሉ የሩቂያ(ቁርዓን) ህክምና አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል ።
ሩቂያ ማስደረግ እና የሩቂያ አገልግሎት ለምትፈልጉ በሙሉ ያሉበት ድረስ መተን ለማድረግ ዝግጅታችንን አጠናቀናል።
        ከእርሶ የሚጠበቀው ፦
1.ካሉበት ሆነው በአስቀመጥንሎት ስልክ ይደውሉ
2.የሚገኙበት ቦታ ሎኬሽን በዋሳፕ ይላኩ
             በመስመር _+966559318178
             በዋሳፕ_+251932419090
             በቴሌግራም_+251939912164

አድራሻ: —መካ

                 አቡ ሃፍሷ
አሰላሙአለይኩምወራህመቱላሂወበረካቱሁ

እህትወንድሞቼ እንደት ናችሁልኝ ከኔ አልሀምዱሊላህ

አንድት ጓደኛዬ ጠፍታብኝ   አፋልጉኝ ብዬነው የመጣሁት

እሷሞ   መሬም ከማል ወይም መሬማ ከማል በመባል ትጠራለች     ሀገሯ   የናቷ ሀገር ወግዲ ነው   የአባቷ ከላላ    እባካችሁ    የምታውቋት ካላችሁ     አገናኙኝ   እኔ ጓደኛዋ     ስአዳ ሰኢድ  እባላለሁ       የከላላ ልጅነኝ     እናቷ   አሁን ወዴ ሀገር ካልገባች ኦማን  እንደምትሰራ አውቃለሁ      እህቴ ከአለሽ አለሁ በይኝ   መፈለግ ተጀመርኩኝ 3አመት  ይሆነናል   ከተለያዬን    ኢቶ  ገብታ  ወዴዱባይ ልሄድነው ብላኝነበር  ከዛወድህ   ጠፋችብኝ   ምንአልባይ ይሄንን መልክት  ካየሽው  እባክሽ   አለሁበይኝ  በጣም ናፍቀሽኛል ጓደኛዬ      እንድሁም  የአጎቷልጅ   አሚናት ሙሀመድ ትባላለች  ጅዳ እንደሆነች አቃለሁ   መልክቴን ካየሽው ግቢልኝ  አማና  ሸር አርጉልኝ

ስልክ
0591379662

ቴሌ ግራም
@OMU_AYiMEN
ሐቂቃ ይሄ ሐድስ ያቀፋቸውን ቁም ነገሮች የምንተገብርበት አቅም አሏህ ይስጠን


የመጀመሪያው ነጥብ ብቻ እንዴት እንደሚያጓጓ አሏህ ሆይ እኔ በቅጡ ሳልጥይቃቸው ያሰቡልኝንና የጠየቁኝን ሁሉ የዱንያ የአኺራ ጭንቀት እንዳይነካቸው አርግልኝ

ለኔም ለወንድም እህቶቼ ችግር ደራሽ አድርገኝ ተቸግሮ ከመረዳት የተቸገሩትን ወደ መርዳት አሸጋግረኝ።

 عن أَبي هريرة ، عن النبيِّ ﷺ قَالَ

مَنْ نَفَّس عَنْ مُؤْمِنٍ كُرْبةً منْ كُرب الدُّنْيا نفَّس اللَّه عنْه كُرْبةً منْ كُرَب يومِ الْقِيامَةِ

ومَنْ يسَّرَ عَلَى مُعْسرٍ يسَّرَ اللَّه عليْهِ في الدُّنْيَا والآخِرةِ

ومَنْ سَتَر مُسْلِمًا سَترهُ اللَّه فِي الدُّنْيا وَالآخِرَةِ

واللَّه فِي عَوْنِ العبْدِ مَا كانَ العبْدُ في عَوْن أَخيهِ

ومَنْ سَلَكَ طَريقًا يلْتَمسُ فيهِ عِلْمًا سهَّل اللَّه لهُ به طَريقًا إِلَى الجنَّة.

وَمَا اجْتَمَعَ قَوْمٌ فِي بيْتٍ منْ بُيُوتِ اللَّه تعالَى، يتْلُون كِتَابَ اللَّه، ويَتَدارسُونهُ بيْنَهُمْ إلَّا نَزَلَتْ عَلَيْهِمُ السَّكِينةُ،
وغَشِيَتْهُمُ الرَّحْمةُ،
وحفَّتْهُمُ الملائكَةُ،
وذكَرهُمُ اللَّه فيمَنْ عِندَهُ.

ومَنْ بَطَّأَ بِهِ عَملُهُ لَمْ يُسرعْ به نَسَبُهُ

 رواه مسلم.
ማስታወቂያ
~
መርከዘ ተውሒድ ኢንሻ አላህ በዚህ አመት ክረምት ለሴቶች ቁርኣንን ጨምሮ የመሰረታዊ ትምህርት በአዳሪ ፕሮግራም አዘጋጅቷል።

እድሜያቸው ከ 13 በላይ የሆኑ ልጆች ማስመዝገብ የምትሹ በዚህ ቁጥር ልታናግሩን ትችላላችሁ :-

096 046 1624

ከአላህ በታች የሚገባውን ጥንቃቄ እና ሀላፍትና እንወስዳለን።
ወንድሞቻችሁ ሳዳት ከማል እና ኢብኑ ሙነወር

በቴሌግራም መልእክት ለመላክ

https://www.tgoop.com/SadatAbuIbrahim
ያፈረ ይማታል እንደሚባለው
=
መረጃ ሲጠፋ አገር ጫፍ እስከ ጫፍ ሲጨፈጭፈው መግቢያ መውጫ ሲያጣ

እኔ አል አልመንጀኒቅ ነኝ ሚሳኢል ነኝ እያለ ሚፎክር ስታይ ትስቃለህ።

ዑለሞችኮ በመረጃ አሸንፈውም እኔ ቦምብ ነኝ ክላሽ ነኝ አይሉም ነበር አይ ጊዜ!

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
ወንጀል እስካልሆነ ድረስ በአቋሙ መፅናት የተወኩል ምልክት ነው

ወሏህ ሚሆኑ ነገራቶች ማይሆኑ ማይሆኑ ነገራቶች ሚሆኑ ሊመስሉን ይችላሉ ግን አሏህ የወሰነው ብቻ ነው ሚሆነው

ስለዚህ በአሏህ ተመክተን ሁለ_ነገራችንን ለ አሏህ አድርገን ዱዐ እያደረግን ቀኝ ግራ ሳናይ ሕይዎታችን ለ አሏህ እንስጥ እሱ ጥበበኛ ነውና።

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
ሰው አልጠፋቹህም⁉️

ሁለት የምንወዳቸው ዳዒዎች ሰሞኑን ከሚዲያ ጠፍተዋል ምን አልባት ወሩ የሐጅ ወር ስለሆነ አሏህ ወፍቋቸው ሂደው ከሆነ አሏህ ይቀበላቸው በሰላምም ይመልሳቸው

ያለዛ ባሉበት አሏህ ይጠብቃቸው እኛጋ ከልብ ተወዳጆች ናቸው አሏህም በይበልጥ ይውደዳቸው ።

ማንን አሰባቹህ?

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
وعلى آل وصحب محمد
Audio
ኹጥባ በእርሻና አትክልት ዙሪያ


ሐርቡ የሰለፊዮች(አህሉ_ተውሒድ)መስጂድ

قال ﷺ((من كانت له أرض فليزرعها، أو ليمنَحها أخاه…))؛ [رواه البخاري، ومسلم]

መሬት ያለችው ሰው ይዝራት ወይም ለወንድሙ(ለሚያርስ ሰው)ይስጣት አሉ

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አላህ ከአርሹ በላይ ነው

የአብደላ አል ሀረሪ ሰዎች ጩኸት

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር
https://www.tgoop.com/MedrestuImamuAhmed

https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
Audio
ብር ስትዘረዝሩ

ሙሉ በሙሉ ቃልሰጧቹህ አትዘርዝሩ

www.tgoop.com/abumuazhusenedris
አቡ ሙዓዝ (ሐሰን ኢድሪስ)
ኢንሽ አላህ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፕሮግራማችን ሰዓት እየደረሰ ስለሆነ ሁላችንም ሸርርርር በማድረግ ላልደረሳቸው በማድረስ የአጂሩ ተካፋይ እንሁን !!
Forwarded from أبو مصعب نصرالدين
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

ፕሮግራሙ እየደረሰ ስለሆነ ገባ ገባ በሉ ብርቅዩ በሆኑ ኡስታዞችና ልዩ በሆነ ፕሮግራሞች አዘጋጅተን ጠብቀናችኋል

እንዳያልፋችሁ ትቆጫላ
   👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/Ahlu_Tewhid_Mesjid
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
2024/06/28 18:55:50
Back to Top
HTML Embed Code: