የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
tgoop.com/atc_news/24565
Create:
Last Update:
Last Update:
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24565