ATC_NEWS Telegram 24565
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡

በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡

በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24565
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡

በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡

በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS













Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24565

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Add up to 50 administrators So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language.
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American