ATC_NEWS Telegram 24568
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡

በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡

በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24568
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡

በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ከ900 ሚልየን ብር በላይ በጀት ተመድቦላቸው እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ማለትም የተማሪዎች መማርያ፣ መኝታ እና የልብስ ማጠብያ ህንፃዎች፣
የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ ስራዎች፣ የአጥር ግንባታ እንዲሁም የስብሰባ አዳራሽ እና የተማሪዎች መመገብያ ባንድ ላይ የያዘ ዘመናዊ አዳራሽ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን ዋና ዳይሬክተር በተከበሩ አቶ መስፍን ነገዎ የተመራ ልኡክ ቡድን አባላት ዛሬ ሰኔ 09/2016 ዓ/ም ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች በጋራ ለማየት እና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ላይ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነው፡፡

በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች እና የግንባታ ባለሙዎች ተሳትፈዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ለልኡካን ቡድኑ አባላት ዩኒቨርሲቲው እንዲገነባ የመሰረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ከየካቲት 08/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች አጭር ሪፖርት እና ገለፃ አቅርበዋል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS













Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24568

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

"Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. Select “New Channel” Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value.
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American