ATC_NEWS Telegram 24577
አዲስ አበባ በ35 ትምህርት ቤቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ

በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።

የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።

ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።

ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።

በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24577
Create:
Last Update:

አዲስ አበባ በ35 ትምህርት ቤቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ

በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።

የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።

ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።

ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።

በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS






Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24577

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Select “New Channel” The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American