አዲስ አበባ በ35 ትምህርት ቤቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ‼
በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።
ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።
ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።
በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።
ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።
ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።
በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
tgoop.com/atc_news/24577
Create:
Last Update:
Last Update:
አዲስ አበባ በ35 ትምህርት ቤቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ‼
በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።
ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።
ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።
በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
በአዲስ አበባ የሚገኙ 35 ትምህርት ቤቶች ለ2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዳያካሂዱ ማገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አሰታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳኛዉ ገብሩ፣ ለ2017 የትምህርት ዘመን ባደረገዉ ቁጥጥር የፖሊሲ ጥሰት የፈጸሙና የትምህርት መመሪያዎችን ያላሟሉ 35 የግል ይዞታ ያላቸዉ ትምህርት ቤቶች ላይ እገዳ እንደተጣለ ገልፀዋል።
ከእነዚህ ትምህርት ቤቶች መካከልም የካ፣ ልደታ ጉለሌና ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የጊብሰን ትምህርት ቤቶች፣ የቅዱስ ሚካኤል አምስት ትምህርት ቤቶች፣ የካ አፖሎ ትምህርት ቤት ይገኙበታል ተብሏል።
ዕገዳ በተጣለባቸዉ ትምህር ቤቶች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በመኖረያ አቅሪያቢያቸዉ በሚገኙ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ እንዲስተናግዱ ይደረጋል ብለዋል።
በተጨማሪም የተዘጉት ትምህርት ቤቶችም የተሟላ የተማሪዎችን ማስረጃ እንዲሰጡ እንደሚደረግ አስረድተዋል። (ኢፕድ)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24577