ATC_NEWS Telegram 24593
#SummerVoluntaryService

20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ ይሳተፋሉ።

የዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ይካሔዳል።

በንቅናቄው ከ50 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከ39 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ ተብሏል።

በዘንድሮው መርሐግብር በ14 መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የሚሰጡ ሲሆን፤ ይህም በገንዘብ ሲተመን ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ነው የተገለፀው።

የአረንጓዴ አሻራ፣ ትምህርት እና የጤና አገልግሎት ከሚሰጡ አገልግሎቶች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።

20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተለያዩ አካባቢዎች በበጎፈቃድ አገልግሎቱ እንደሚሳተፉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተናግረዋል።

ንቅናቄው ረዕቡ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም በአድዋ መታሰቢያ ይጀመራል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24593
Create:
Last Update:

#SummerVoluntaryService

20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ ይሳተፋሉ።

የዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ይካሔዳል።

በንቅናቄው ከ50 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከ39 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ ተብሏል።

በዘንድሮው መርሐግብር በ14 መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የሚሰጡ ሲሆን፤ ይህም በገንዘብ ሲተመን ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ነው የተገለፀው።

የአረንጓዴ አሻራ፣ ትምህርት እና የጤና አገልግሎት ከሚሰጡ አገልግሎቶች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።

20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተለያዩ አካባቢዎች በበጎፈቃድ አገልግሎቱ እንደሚሳተፉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተናግረዋል።

ንቅናቄው ረዕቡ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም በአድዋ መታሰቢያ ይጀመራል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS




Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24593

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American