ATC_NEWS Telegram 24595
#WolkiteUniversity

ለ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም ከሰኔ14 እስከ 21 /2016 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም ከ7፡30 ጀምሮ USER NAME እና PASSWORD በትምህርት ክፍላችሁ በአካል በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡
♦️የወሰዳችሁትን USER NAME AND PASSWORD ሴንትራል ላይበራሪ ረቡዕ (12/10/2016 ዓ.ም) ከ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት #መቀየር ይኖርባችሆል፡፡

♦️ ድጋሚ ፈተና የምትቀመጡ የአገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ኮፒ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችሆል፡፡

♦️ማንኘውም ተማሪ ለመውጫ ፈተና ሲመጣ የተቋሙን መታወቂያ መያዝ ይኖርባታል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24595
Create:
Last Update:

#WolkiteUniversity

ለ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም ከሰኔ14 እስከ 21 /2016 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም ከ7፡30 ጀምሮ USER NAME እና PASSWORD በትምህርት ክፍላችሁ በአካል በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡
♦️የወሰዳችሁትን USER NAME AND PASSWORD ሴንትራል ላይበራሪ ረቡዕ (12/10/2016 ዓ.ም) ከ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት #መቀየር ይኖርባችሆል፡፡

♦️ ድጋሚ ፈተና የምትቀመጡ የአገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ኮፒ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችሆል፡፡

♦️ማንኘውም ተማሪ ለመውጫ ፈተና ሲመጣ የተቋሙን መታወቂያ መያዝ ይኖርባታል፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS




Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24595

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American