የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል ፡፡
የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86,222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር ፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን ለማስፈጸም የተመደቡ ሲሆን ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፈተና ህትመት ጀምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የተጠናቀቁ በመሆናቸው ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆን እንመኛለን፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86,222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር ፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን ለማስፈጸም የተመደቡ ሲሆን ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፈተና ህትመት ጀምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የተጠናቀቁ በመሆናቸው ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆን እንመኛለን፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
tgoop.com/atc_news/24605
Create:
Last Update:
Last Update:
የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል ፡፡
የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86,222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር ፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን ለማስፈጸም የተመደቡ ሲሆን ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፈተና ህትመት ጀምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የተጠናቀቁ በመሆናቸው ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆን እንመኛለን፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86,222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር ፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን ለማስፈጸም የተመደቡ ሲሆን ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፈተና ህትመት ጀምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የተጠናቀቁ በመሆናቸው ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆን እንመኛለን፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
![](https://photo2.tgoop.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/dwWpryMn7ROMA5kQFmafkAsEAK1L_GJDnwGr8RyPOkS0YP9n1gdSPAdiDsSSyrKkfLPJcWdCZ6Mk9yOfOqrmm3-QUeD-eFG1bR_T4ORI_gntBZ8MeAV_ZeoTne9of0_mVgpryrpQXgUbjz-mMTQAH_nrMCCUaqSRFhtZ5AB6RwfFSsXC74nLJwm__BzIfeoevlXhqcuER4aow3I4lUu-aA7_2YyznQbyfXOR7r-vrQIGvBm40rMyLGs37Ts4vZs1SdcWZPU8-h9174ffytZMffGmMJk7UggSwF1Q--QWjfUmyOCsf99iQBvaP2PgU7aNI4ZW_McCEjooCzkRqe45Dg.jpg)
![](https://photo2.tgoop.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/WgbcKfU7vkvXwpT9dU4781G-btCdF9Gh4ItUJxfm1Yji2r0CE1pKkC6CKLtIhW8VCgojfn5S-y1AWWHZivv3Prx154AM9rK4yyJpN0IPuwfhEcwRNqR7snbmrHYgFIb2KiQdTdk00c9yQ8Pjy247i27Gd5sMIlOhUtzrIlTxJOUVJW2zWo-RoxIgQFLUXAbK-MPt9i5I982apuQ6AL8oIGUKA9hJ-fZFkHSBQ5dQh3giizl4qlBppup1ir1kQYV0GLfQjiZuY203T-fDB_CX6Spk-2YNV99n54LbCwk7Z61IkkBUKFbubN55mCHAznQzuPvB4m9xLWZ7cW8VJxv5WQ.jpg)
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24605